በዐብይ አህመድ ለወያኔ የተሸጡት ኮረም አላማጣ ራያ ወሎ አማራዎች በትግራይ ከ3ኛ ዜግነት ደረጃ በታችነት--> ሰሚ ያጣ ስቃይ፥እሮሮ፤ ዋይታ
Posted: 22 Aug 2022, 11:32
በዐብይ አህመድ ለወያኔ የተሸጡት ኮረም አላማጣ ራያ ወሎ አማራዎች በትግራይ ከ3ኛ ዜግነት ደረጃ በታችነት--> ሰሚ ያጣ ስቃይ፥እሮሮ፤ ዋይታ
ሁለም እንደሚያውቀው የወያኔ ስሪት በሆነችው ትግራይ 1ኛ ደረጃ ዜጋዎች ዐድዋ እና አክሱም ሲሆኑ በ2ኛ ደረጃ ደግሞ የእንደርታ ተምቤን ጎሳዎች በ3ኛ ደረጃ እንድሁ የኢሮብ እና የኩናማ ጎሳዎች ናቸው። በጉልበት የሚገዛው አማራ የሆነው የራያ ህዝብ ግን ከ3ኛ ደረጃ በታች ነው። አለም የሚልከው እርዳታ ወያኔዎች ቀምተው ይበሉታል፤ አማራ እየተባሉ ተሳደው ይገደላሉ ይደበደባሉ፤ ካላቸው ጥሪት ቀለብ ለወያኔ ቀለብ ሰፋሪ ናቸው፤ ተገደው በትግርኛ ተናገሩ ይባላሉ ሲናገሩ በደንብ አትችሉም ተብለው ይደበደባሉ፤ መሳለቂያ ይሆናሉ፤ ሴቶች በቡድን ይደፈራሉ፤ ወዘተ
ይህ ሁሉ ውርደት እና ፈተና የመጣባቸው አማራ በመሆናቸው፤ መንግስት ነኝ የሚለው ዐብይ አህመድ የአማራ ፋኖን እና የአማራ ልዩ ሃይል ነጻ እንዳያወጣቸው አሳልፎ የሸጣቸው ኢትዮጵያዊ ዳሩ ግን 4ኛ ደረጃ ህይወት በትግራይ ስር ተገደ እንድኖሩ የተፈረደባቸው የስልጣን መያዦዎች ናቸው። እውነት እና ታሪክ ግን ይፈርዳል። እየሞተ ያለውን ወያኔ ለማስደሰት የኮረም አላማጣ ወሎ አማራዎች ለስቃይ ተሰጥተዋል።
ነጻነት ለወሎ ኮረም አላማጣ አማራዎች!!!
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=f69a0081a
ሁለም እንደሚያውቀው የወያኔ ስሪት በሆነችው ትግራይ 1ኛ ደረጃ ዜጋዎች ዐድዋ እና አክሱም ሲሆኑ በ2ኛ ደረጃ ደግሞ የእንደርታ ተምቤን ጎሳዎች በ3ኛ ደረጃ እንድሁ የኢሮብ እና የኩናማ ጎሳዎች ናቸው። በጉልበት የሚገዛው አማራ የሆነው የራያ ህዝብ ግን ከ3ኛ ደረጃ በታች ነው። አለም የሚልከው እርዳታ ወያኔዎች ቀምተው ይበሉታል፤ አማራ እየተባሉ ተሳደው ይገደላሉ ይደበደባሉ፤ ካላቸው ጥሪት ቀለብ ለወያኔ ቀለብ ሰፋሪ ናቸው፤ ተገደው በትግርኛ ተናገሩ ይባላሉ ሲናገሩ በደንብ አትችሉም ተብለው ይደበደባሉ፤ መሳለቂያ ይሆናሉ፤ ሴቶች በቡድን ይደፈራሉ፤ ወዘተ
ይህ ሁሉ ውርደት እና ፈተና የመጣባቸው አማራ በመሆናቸው፤ መንግስት ነኝ የሚለው ዐብይ አህመድ የአማራ ፋኖን እና የአማራ ልዩ ሃይል ነጻ እንዳያወጣቸው አሳልፎ የሸጣቸው ኢትዮጵያዊ ዳሩ ግን 4ኛ ደረጃ ህይወት በትግራይ ስር ተገደ እንድኖሩ የተፈረደባቸው የስልጣን መያዦዎች ናቸው። እውነት እና ታሪክ ግን ይፈርዳል። እየሞተ ያለውን ወያኔ ለማስደሰት የኮረም አላማጣ ወሎ አማራዎች ለስቃይ ተሰጥተዋል።
ነጻነት ለወሎ ኮረም አላማጣ አማራዎች!!!
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=f69a0081a