Page 1 of 1

ተረኛው የኦሮሙማ ባለግዜ በጉራጌ ሕዝብ ላይ የለፈፈው የማስፈራሪያ ውርጅብኝ! ይህን ድንፋታ ስሙ!!

Posted: 20 Aug 2022, 22:24
by Horus
መንግስቱ ሃ/ማሪያም የጠርሙስ ቀለም ይወረውር ነበር! መለስ ዜናዌ እኛን መንካት ተራራ መጋት ይል ነበር! ዲክታተር ሁሉ በእብሪትና ንቀት አየር የተነፋ ጎማ ነው ። ጉራጌ ክልል ነው! ኬር ለዚትዮጵያ!

ብልጽግና የሚባል የሌቦችና ተረኞች ጥርቃሞ ጠራርገን ከምድረ ጉራጌ እናጸዳለን ! መንግስት ፈቀደ አልፈቀደ ጉራጌ ክልል ነው ። ታሪክ ሰሪ ሕዝብ ነው!



Re: ተረኛው የኦሮሙማ ባለግዜ በጉራጌ ሕዝብ ላይ የለፈፈው የማስፈራሪያ ውርጅብኝ! ይህን ድንፋታ ስሙ!!

Posted: 20 Aug 2022, 23:24
by gearhead
በብርሀኑ ነጋና አንዳርጋቸው ጽጌ በተሰረቀው የለውጥ ሂደት ምክንያት ኦሮምያ ውስጥ ምርጫ ሳይካሄድ ተረኛ የሆነ የኦሮሞ መንግስት ሊኖር አይችልም!!

የሌለን አለ ካልክ ጯሂ እብድ፣ ወይም ኦሮሞን defame ልታረግ የተነሳህ ቅንዝረኛ ነህ ማለት ነው!! ቅንዝር ደሞ አያምርባችሁም!!

Re: ተረኛው የኦሮሙማ ባለግዜ በጉራጌ ሕዝብ ላይ የለፈፈው የማስፈራሪያ ውርጅብኝ! ይህን ድንፋታ ስሙ!!

Posted: 21 Aug 2022, 00:46
by Horus
gearhead wrote:
20 Aug 2022, 23:24
በብርሀኑ ነጋና አንዳርጋቸው ጽጌ በተሰረቀው የለውጥ ሂደት ምክንያት ኦሮምያ ውስጥ ምርጫ ሳይካሄድ ተረኛ የሆነ የኦሮሞ መንግስት ሊኖር አይችልም!!

የሌለን አለ ካልክ ጯሂ እብድ፣ ወይም ኦሮሞን defame ልታረግ የተነሳህ ቅንዝረኛ ነህ ማለት ነው!! ቅንዝር ደሞ አያምርባችሁም!!
ወይ ጉድ! አስታወስከኝ አይደል! ሆረስ ነኝ ነገ የሚሆነውን አስቀድሜ እነግርሃለሁ! ስለወያኔ ውድቀት ስነግርህ የይው ተመሳሳይ ጂል ኢታሪካዊ ቅዋሜ ነበር የማታደርግብኝ! ዛሬም የምለውን ስማ!

ስለኦሮሞ ተረኛ እብሪትና ትዕቢት እኔ አይደለም የምነግርህ! ከዚህ በታች ያሉትን የህግ ጠበቃ ያዲሳባ ነዋሪዎችን ተከታተል። እነዚህ ከትግሬ ያለተማሩ ተረኞች ምን ይባሉ መሰለህ? ብልህ ከሰው ስህተት ይማራል፣ ጆል ከራሱ ስህተት ይማራል እንደ ተባለው ነው ።


Re: ተረኛው የኦሮሙማ ባለግዜ በጉራጌ ሕዝብ ላይ የለፈፈው የማስፈራሪያ ውርጅብኝ! ይህን ድንፋታ ስሙ!!

Posted: 21 Aug 2022, 00:51
by Union
ሆረስ ንገረው እስቲ ለዚ ደደብ ወያኔ ጊርሄድ

Horus wrote:
21 Aug 2022, 00:46
gearhead wrote:
20 Aug 2022, 23:24
በብርሀኑ ነጋና አንዳርጋቸው ጽጌ በተሰረቀው የለውጥ ሂደት ምክንያት ኦሮምያ ውስጥ ምርጫ ሳይካሄድ ተረኛ የሆነ የኦሮሞ መንግስት ሊኖር አይችልም!!

የሌለን አለ ካልክ ጯሂ እብድ፣ ወይም ኦሮሞን defame ልታረግ የተነሳህ ቅንዝረኛ ነህ ማለት ነው!! ቅንዝር ደሞ አያምርባችሁም!!
ወይ ጉድ! አስታወስከኝ አይደል! ሆረስ ነኝ ነገ የሚሆነውን አስቀድሜ እነግርሃለሁ! ስለወያኔ ውድቀት ስነግርህ የይው ተመሳሳይ ጂል ኢታሪካዊ ቅዋሜ ነበር የማታደርግብኝ! ዛሬም የምለውን ስማ!

ስለኦሮሞ ተረኛ እብሪትና ትዕቢት እኔ አይደለም የምነግርህ! ከዚህ በታች ያሉትን የህግ ጠበቃ ያዲሳባ ነዋሪዎችን ተከታተል። እነዚህ ከትግሬ ያለተማሩ ተረኞች ምን ይባሉ መሰለህ? ብልህ ከሰው ስህተት ይማራል፣ ጆል ከራሱ ስህተት ይማራል እንደ ተባለው ነው ።


Re: ተረኛው የኦሮሙማ ባለግዜ በጉራጌ ሕዝብ ላይ የለፈፈው የማስፈራሪያ ውርጅብኝ! ይህን ድንፋታ ስሙ!!

Posted: 21 Aug 2022, 02:29
by Horus