ድሮ የነበረው የደቡብ ክልል የወረቀት ላይ ፊክሽን ነው! የብልጽግና ምናባዊ ተረት ነው! የፈረሰው ደቡብ ብቻ አይደለም፣ የወያኔ ኦነግ ሕገ መንግስት ጭምር ነው!!!
Posted: 18 Aug 2022, 13:25
ድሮ የነበረው የደቡብ ክልል ሲዳማ ክልል የሆነ ለት ፈርሷል። ከሲሳማ ቀጥሎ የደቡብ ምራብ ክልል ተገምሶ ሂዷል። ዛሬ ደሞ አንድ የሰማይ ስባሪ የሚያክል ከወላይታ እስከ ጌዴኦ ተደርምሶ ሂዷል። ይብዛም ይነስ ደቡብ ኢትዮጵያ የሚባሉት ሕዝቦች አሁን በሶስት የደቡብ ክልሎች ተጨፍልቀው ሂደዋል።
ይህ ለጉራጌ በጣም ጥሩ ነው ። አሁን የቀሩት የሸዋ ሕዝቦችን በነበበረው የደቡብ ክልል ይቀጥሉ የሚለው ቀልድ ነው ። ጉራጌ ክልል ነው። ልቡ ክልል ነው። ፍላጎቱ ክልል ነው ።ከዚህ በኋል ቀን ማራዘም፣ ኮማንድ ፖስት ገነመሌ እንዲያም ጉራጌ ይበልጥ የምደራጅበት፣ ይብለጥ የምንዘጋጅበት ግዜ ይሰጠናል! እናመሰኛለን።
ጉራጌን ከዚህ በኋላ በማንኛውም ክላስተር እንደ ማይጨፈልቅ ሳይታለ የተፈታ ነው ። አሁን እዚም እዛም ይሚነፋው ህገ ወጥ ሻትር መልክ እስከ ሚይዝ ድረስ የነስልቴና ሃዲያ ጉዳይ ማደሩ ለጉራጌ ጥቅም እንጂ ጉዳት አይደለም።
ጉራጌ ክልል ነው! ኬር ለኢትዮጵያ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!
ይህ ለጉራጌ በጣም ጥሩ ነው ። አሁን የቀሩት የሸዋ ሕዝቦችን በነበበረው የደቡብ ክልል ይቀጥሉ የሚለው ቀልድ ነው ። ጉራጌ ክልል ነው። ልቡ ክልል ነው። ፍላጎቱ ክልል ነው ።ከዚህ በኋል ቀን ማራዘም፣ ኮማንድ ፖስት ገነመሌ እንዲያም ጉራጌ ይበልጥ የምደራጅበት፣ ይብለጥ የምንዘጋጅበት ግዜ ይሰጠናል! እናመሰኛለን።
ጉራጌን ከዚህ በኋላ በማንኛውም ክላስተር እንደ ማይጨፈልቅ ሳይታለ የተፈታ ነው ። አሁን እዚም እዛም ይሚነፋው ህገ ወጥ ሻትር መልክ እስከ ሚይዝ ድረስ የነስልቴና ሃዲያ ጉዳይ ማደሩ ለጉራጌ ጥቅም እንጂ ጉዳት አይደለም።
ጉራጌ ክልል ነው! ኬር ለኢትዮጵያ! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን!