የወለጋው ጭፍጨፋ አማራ ቢሆን ኖሮ ብዙ አኖሌ ያሰራ ነበር
Posted: 14 Aug 2022, 20:51
ኦነግና የሽመልስ ጨፍጫፍ አረመኔ የኦሮምያ ክልል አስተዳደር የብሄራዊ የኢትዮጵያ ጦር በወያኔ በተኛበት ሲታረድ ሀገሬን ብሎ ስንቅ ስጡኝ ትጥቅ ስጡኝ ሳይል የዘመተውን ፋኖን ስም ለማጥፋት ጥቁር ክላሽንኮቭ ከኢትዮጵያ ሰራዊት ወሰዱ ብለው ከአብይ ጀምሮ ስም ለማጥፋት የተነሱበት ምክንያት በህጻናት የተጨማለቀውን የሽመልስና የአብይ አስተዳደር እጅ ለመሸፍን ነው፤ ታንክና መድፍ ለወያኔ አስረክቦ ሲወጣ ያልተቆጨ የአብይ መንግስት ዛሬ የጀግና ፋኖዎችን ሰም ለማጥፋት ምን ያህል እርቀት እንደሚሄድ የክህደት ዝቅጠት ነው ፡፡ በየቀኑ በትልቅ ቦርድ መፈክር እይተጻፈ የሚደረገው ትርኢት ከመድረኩ በስትጀርባ የተደበቀው እውነታ ሲወጣ ፤መውጣቱ ደግሞ አይቀርም ፤ የዚህ የኦሮም ዘረኛ መንግስት ማንነት ያግለጣል ፤