የጉራጌ ክልልነት ጥያቄና የጉራጌ ሕግ ልሂቃን የፌዴራልና ክልል ሕገመንግስቶች እየፈተኗቸው ነው!
መላ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይህን የህጋዊነት ትምህርት ቤት በጥሞና እንዲከታተለው እንጠይቃለን ። በሕግ የሚገዛ ማሀበረሰብ ውስጥ ይህን መሰል ሙግት ነው የሚካሄደው ። ለይምሰል ወረቀት ላይ ባዶ ቃላትን ቸክችኮ በጨረባ የጃንግል ሕግ መግዛት ያብቃ ። እነዚህን ሙግቶች ስሟቸው እያንዳንዱን ኢትዮጵያዊ የሚመለከቱ ናቸው፣ ነግ በኔ ነው። መንግስት ሕግ ማስከበር አለበት ለምትሉ ሁሉ ይህ ሙግት ይመለከታችኋል!
-
- Member+
- Posts: 6942
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44
-
- Member+
- Posts: 6942
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44