Page 1 of 1

ጉራጌ ወሰነ

Posted: 11 Aug 2022, 13:30
by Amayah

Re: ጉራጌ ወሰነ

Posted: 11 Aug 2022, 13:46
by Amayah
የአቢይ አህመድ መንግስትና የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብ ፍላጎት ማዳመት እና የሕዝብ መብት ማክበር እንዲማሩበት ይሁን ። ዛሬ ጉራጌ ምንም ያሸነፈው ነገር የለም፣ ክልል መብቱ ነው። ነገር ግን ብልጽግና የተሸነፈበት ቀን ነው ። የደቡቡ ፕሬዚዳንት እርስቱ ይርዳው ሰሚ ያጣበት፣ አባቱ መምሬ ይርዳው ከጉራጌ ሽማግሎች ሸንጎ የተወገዱበትና እራሱ የጉራጌ ዞን አስተዳዳሪ የተሸነፈበት ምስጢር ለአቢይ ትልቅ ትህምህርት ነው ። ያም ትምሀር ሕዝቡን ስሙት የሚለው ነው!


Re: ጉራጌ ወሰነ

Posted: 11 Aug 2022, 14:02
by Za-Ilmaknun
ኦህዴድ፣ ወዶገቡን ብዓዴንን ፥ ያስጎነበሰበትን ፥ መንገድ ጉራጌ ላይ ለመደገም ሲራወዝጥ፥ የውርደት ካባውን ተከናነበ። የጉራጌ ህዝብ ባለው የኢኮኖሚ እና የሃገር ግንባታ ተሳትፎ፥ በኦህዴድና በትህነጋዊያን ቢገለልም፥ በራሱ ጥረት ህልውናውን እንደሚያስከብር ማሳያ ነው።

ወላይታም፥ የታገለለትንና የሞተለትን ፥ ጥያቄ በቅርቡ እንድሚያሳካ ይጠበቃል።

Re: ጉራጌ ወሰነ

Posted: 11 Aug 2022, 14:04
by Amayah