Page 1 of 1
የአዲስ አበባ የተወሰነው መሬት ወደ ኦሮምያ ተካለለ ግን ለህዝብ ማሳወቁ ከብዷቸዋል
Posted: 10 Aug 2022, 07:20
by Abaymado
እንከፍ ብቻ ነው ያለው እናም ይህ ሲያንሰን ነው፡፡ ግን ይህ የጋላ ዘፈን ወረቀት ላይ በመሆኑ ኢንዲተፉ ይገረጓታል፡፡
ካለው መረጃ አዲስ አበባ ከ 54 ሺ ሄክታር ወደ 50 ሺ ታንሳለች ተብሎ ይጠበቃል፡፡
Re: የአዲስ አበባ የተወሰነው መሬት ወደ ኦሮምያ ተካለለ ግን ለህዝብ ማሳወቁ ከብዷቸዋል
Posted: 10 Aug 2022, 16:26
by Ethoash
Abaymado wrote: ↑10 Aug 2022, 07:20
እንከፍ ብቻ ነው ያለው እናም ይህ ሲያንሰን ነው፡፡ ግን ይህ የጋላ ዘፈን ወረቀት ላይ በመሆኑ ኢንዲተፉ ይገረጓታል፡፡
ካለው መረጃ አዲስ አበባ ከ 54 ሺ ሄክታር ወደ 50 ሺ ታንሳለች ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በአንተ ሂሳብ ከ አምሳ አራት ሺህ ሄክታር ወደ አምሳ ሺህ ሄክታር ቀነስ ማለት ነው። ይህ ማለት አራት ሺህ ሄክታር ብቻ ነው የተቀነስው ። ታድያ አምሳ ሺህ ሄክታር ይዘህ ዝም ከማለት አራት ሺውን ሄክታር ለማስመለስ ብለህ አምሳውን ሺህ ሄክታር ማጣትም ይመጣል ።
በሁለተኛ ደረጃ አራት ሺህ ሄክታር መሬት ተሽክመው ይወስዱታል ወይ ፣ አይወስዱትም አስተዳደር ብቻ ነው የቀየረው ስለዚህ ሞኝ ባንሆን ይቻላል ። ያለውን መሬት ድራርበን ሃያ ፎቅ በንስራበት አምሳ ሺህ ሄክታር ወድ ሚሊዬን ሄክታር አደገ ማለት ነው።