ጉራጌ ከራሱ ክልልነት የተለየ ማንነትና ድርጅት አይቀበልም! በግፍና በጉልበት የሚጠፈጠፍ ቂጣ ነገ በህዝብ ትግል እናፈርሰዋለን!
Posted: 31 Jul 2022, 14:23
የጉራጌ ዞነ ምክር ቤት አባላት የመርጣቸው የጉራጌ ሓብ ነው። ይህ ምክር ቤት የጉራጌ የራሱን ህዝብ ከከዳ ጉራጌ በሴራው ከጉራጌነት ይነቅላቸዋል ። በገንዘብና በማስፈራራት ሺ ግዜ ግፊት በጠነክር ከነገ ጀምሮ ህዝባችን ትግሉን ይጀምራል ። ጉራጌ ክልል ነው! ዛሬ የደቡብ ፖለቲካ ቀውስ መጀመሪያው እንጂ መጨረሻው አይደለም!