Page 1 of 1

ልጓዝ በውድቀት ጎዳና በወያኔ ትግሬ ፋና (ያቢይ መከራ)

Posted: 30 Jul 2022, 00:36
by Horus
የትግሬ ወያኔዎች ከምዕራብ ቅኝ ገዦች የኮረጁትን የዘር አፓርታይድ ናዕት ስርዓት ለማስመሰል ሲባክኑ መለሰ ዜናዌም ያን የጎሳ ናዕት አምባሻ ነው ብሎ ለማሳመን ሲታክት እንደ ሰም ቀልጦ አለእድሜው አለፈ ።

አቢይ አህመድም "ለውጡ" ኢህአዴጋዊ ነው ብሎ አወጀና ተረኛ የኦሮሞ ጎሳ ከበርቴም 'ልጓዝ በውድቀት ጎዳና በወያኔ ትግሬ ፋና' ብሎ ዘመረ! ልክ እንደ መለሰ ዜናዌ አቢይም ይህን የቅኝ ገዦች ናዕት ጨጨብሳ ነው ብሎ ሊያሳምነን ሲታክት አለእድሜው ሊያልፍ ነው።

የጎሳ ሰርዓት የፖለቲካ ሲስተም አይደለም! መደመር ቢባል፣ ማካፈል ቢባል፣ ማባዛት ቢባል ያው ስልቻ ያው ቀልቀሎ ነው! አይሰራም ! ትግሬዎች ለ50 አመት ሞክረውት አሁንም ረሃብ ላይ ናቸው! ኦሮሞች ለሌላ 50 አመት ሊባክኑበት ይችላሉ! አይሰራም።

በከንቱ አትልፉ! በከንቱ አትሙቱ! ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !!