"አሸናፊነት ከአሸናፊ ማህበረሰብ ይቀዳል" ከንቲባ አዳነች አቤቤ - የአትለቲክስ ወርቅ ክብር ስላመጡ ጀግኞች
Posted: 28 Jul 2022, 14:47
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የጀግኖች አትሌቶች አቀባበልና የሽልማት ስነ ስርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር፣ አሸናፊነት ከአሸናፊ ማህበረሰብ ይቀዳል ብለዋል፡፡
ከንቲባዋ በዓለም አደባባይ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ላደረጉ አትሌቶች ምስጋና አቅርበዋል፡፡
ከንቲባዋ በዓለም አደባባይ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ላደረጉ አትሌቶች ምስጋና አቅርበዋል፡፡
Please wait, video is loading...