Page 1 of 1

LiVE- Ethio 360 "በተለመደው ወለፈንዲ ፕሮፖጋንዳ ሊሸፈን የማይችለው የብልጽግና መፈረካከስ!"

Posted: 27 Jul 2022, 13:15
by Wedi
LiVE- Ethio 360 "በተለመደው ወለፈንዲ ፕሮፖጋንዳ ሊሸፈን የማይችለው የብልጽግና መፈረካከስ!"
:oops:

Re: LiVE- Ethio 360 "በተለመደው ወለፈንዲ ፕሮፖጋንዳ ሊሸፈን የማይችለው የብልጽግና መፈረካከስ!"

Posted: 27 Jul 2022, 13:56
by Misraq
Prosperity Party and its engine Oromuma is faulting now. It won't be long before it stops to a grinding halt. The economy is in shatter together with the widespread corruption unheard in magnitude. Its leader is widely despised and unwanted by almost everyone except those who want to profit out of it.

In short Prosperity Party and its Oromuma brand can easily be pushed aside

Re: LiVE- Ethio 360 "በተለመደው ወለፈንዲ ፕሮፖጋንዳ ሊሸፈን የማይችለው የብልጽግና መፈረካከስ!"

Posted: 27 Jul 2022, 14:32
by Wedi
Misraq wrote:
27 Jul 2022, 13:56
Prosperity Party and its engine Oromuma is faulting now. It won't be long before it stops to a grinding halt. The economy is in shatter together with the widespread corruption unheard in magnitude. Its leader is widely despised and unwanted by almost everyone except those who want to profit out of it.

In short Prosperity Party and its Oromuma brand can easily be pushed aside
Did you read this BBC Amharic reporting?


ኦነጉ እና የኦሮሙማ መሪ አብይ አህመድ 30.36 ቢሊዮን ዶላር የነበረው ኢትዮጵያ የውጭ እዳ በ2 አመት ብቻ ከ26 ቢሊዮን ዶላር በመበደር/በማባከን ወደ 56.6 ቢሊዮን ዶላር አሳደገው፡፡

የኢትዮጵያ የውጭ ብድር እዳ ወደ 56.6 ቢሊዮን ዶላር ማደጉን አስመልክቶ ቢቢሲ አማርኛ የሰራውን ሙሉ ዘገባ ከዚህ በታች አንብበው!!

********
ኢትዮጵያ ያለባት ዕዳ ስንት ነው? ዕዳዋን ባትከፍልስ ምን ይከተላል?
22 ሀምሌ 2022

የኢትዮጵያ ዕዳ ከዓመት ዓመት በፍጥነት እያደገ መምጣት ይዟል።

የዓለም ባንክ መረጃ እንደሚያመለክተው ደርግ ከሥልጣን ሲወርድ የኢትዮጵያ ዕዳ 9 ቢሊዮን ዶላር ነበር።

ነገር ግን በ2006 የፈረንጆቹ ዓመት ይህ ዕዳ ወርዶ 2.2 ቢሊዮን ወርዶ የነበረ ቢሆንም፣ ከዚያ በኋላ ግን የኢትዮጵያ ዕዳ ከዓመት ዓመት በቢሊዮን ዶላሮች ይጨምር ያዘ።
የዓለም ባንክ በፈረንጆቹ 2020 ባወጣው መረጃ የአገሪቱ ዕዳ 30.36 ቢሊዮን ዶላር ነበረ።

እነሆ ከሁለት ዓመታት በኋላ ኢትዮጵያ ከአገር ውስጥና ከውጭ የወሰደችው ብድር 56.6 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል ይላል የገንዘብ ሚኒስቴር።

Read more

https://www.bbc.com/amharic/articles/cn0gy1yvdpzo