ከትግራይ የተውጣጡት አትሌቶች ወያኔዎች ቢሆኑ ኑሮ እንደ አትሌት ፈይሣ ሌሊሳ ያደርጉ ነበር። ወይ መሬት ላይ ይንከባለሉ ነበር ወዘተ፡ ግን አላደረጉትም። ታዲያ ይህ ለወያኔዎች አያሳፍርም ?
Posted: 24 Jul 2022, 11:33
ከትግራይ የተውጣጡት አትሌቶች ወያኔዎች ቢሆኑ ኑሮ እንደ አትሌት ፈይሣ ሌሊሳ ያደርጉ ነበር። ወይ መሬት ላይ ይንከባለሉ ነበር ወዘተ፡ ግን አላደረጉትም። ታዲያ ይህ ለወያኔዎች አያሳፍርም ወይ? ቅሌት እና ሃፍረት መቺ ይገባቸዋል።
እነኝህ ሯጮት በእውነት ተቸግረዋል:: በገገማ ወያኔ ሁኑ ይሏቸዋል እነርሱ ቢፈልጉ ኑሮ እኮ ሳይጠየቁ ሩጫውን እንደ ጨረሱ እንደ ፈይሳ ሌሊሳ ለዐባይ-ትግራይ ድምጽ ነን ብለው እጆቻቸውን ወደ ሰማይ አንጨፍረረው ይታዩ ነበር። ተቃውሞ ያቀርቡ ነበር። ይህ ነው ትክክለኛው ማስረጃ። ወያኔዎች በሜዳ ላይ ዝም በለው ይሻፍዳሉ። የልጆቹን ገጽታ ለማበላሸት እና ተራ ቅስቀሳ ለማድረግ ይሞክራሉ። እነኝህ ልጆች ትግሬ ነን አላሉ፤ ኢሮብ ነን አላሉ፥ ኩናማ ወይ አገው ነን አላሉ - ኢትዮጵያዊ ነን ብለው ነው የሚያምኑት። የኢሮብ ጎሳ ተወላጅ የነበረው ሚሩጽ ይፍጠር በኢትዮጵያዊነቱ እንደ ኮራ እንደ ተንቀባረረ ነው የሞተው። እነኝህን ልጆች ከከፍታ ወደ ዝቅታ ለማውረድ ተራ ዱርዬ የአሜሪካ ከተማዎች ኩታራ ወያኔዎች ፎቶ በመነሳት መከራ በሉ። ኢትዮጵያዊያኖች ቤሳ ቢስቲ ወይም የጥፍራቸውን ቆሻሻ ያህል አይቆጥሩትም። የድሃ ልብ እና ቀልብ ጠባብ ስለሆነች ዳንኪራዋ አያድርስ ነው።
እነኝህ ሯጮት በእውነት ተቸግረዋል:: በገገማ ወያኔ ሁኑ ይሏቸዋል እነርሱ ቢፈልጉ ኑሮ እኮ ሳይጠየቁ ሩጫውን እንደ ጨረሱ እንደ ፈይሳ ሌሊሳ ለዐባይ-ትግራይ ድምጽ ነን ብለው እጆቻቸውን ወደ ሰማይ አንጨፍረረው ይታዩ ነበር። ተቃውሞ ያቀርቡ ነበር። ይህ ነው ትክክለኛው ማስረጃ። ወያኔዎች በሜዳ ላይ ዝም በለው ይሻፍዳሉ። የልጆቹን ገጽታ ለማበላሸት እና ተራ ቅስቀሳ ለማድረግ ይሞክራሉ። እነኝህ ልጆች ትግሬ ነን አላሉ፤ ኢሮብ ነን አላሉ፥ ኩናማ ወይ አገው ነን አላሉ - ኢትዮጵያዊ ነን ብለው ነው የሚያምኑት። የኢሮብ ጎሳ ተወላጅ የነበረው ሚሩጽ ይፍጠር በኢትዮጵያዊነቱ እንደ ኮራ እንደ ተንቀባረረ ነው የሞተው። እነኝህን ልጆች ከከፍታ ወደ ዝቅታ ለማውረድ ተራ ዱርዬ የአሜሪካ ከተማዎች ኩታራ ወያኔዎች ፎቶ በመነሳት መከራ በሉ። ኢትዮጵያዊያኖች ቤሳ ቢስቲ ወይም የጥፍራቸውን ቆሻሻ ያህል አይቆጥሩትም። የድሃ ልብ እና ቀልብ ጠባብ ስለሆነች ዳንኪራዋ አያድርስ ነው።