Page 1 of 1

በወለጋ በአማራ ላይ እየትደረገ ያለው ጭፍቸፋ በአብይ አህመድ/ሽመልስ አዲሳ እየተፈጸመ ለመሆኑ ማስረጃውን የምትፈልጉ ይህን አዳምጡ!!

Posted: 23 Jul 2022, 01:23
by Wedi
የጊምቢው የአማራ ጅምላ ጭፍጨፋ በዐቢይ አሕመድ አዝማችነት የተካሄደ ነው ስንል ዝም ብለን አይደለም! በወለጋ በአማራ ላይ እየትደረገ ያለው ጭፍቸፋ በአብይ አህመድ/ሽመልስ አዲሳ እየተፈጸመ ለመሆኑ ማስረጃውን የምትፈልጉ ይህን አዳምጡ!!

ይብላኝ እንደ ፋሲል የኔአለም እና ሲሳይ አጌኛ ያሉ ከርሳም ውታፍ ነቃዮች!! የእነዚህን ምስኪን እናቶች እና ህዝጻናት እንባ ወደጎን ትተው ለከርሳቸው እና ለሆዳቸው ብለው ለኦሮሙማ ሽንጣቸውን ገትረው እየተከራከሩ ላሉት ከርሳሞች!!


Please wait, video is loading...