Page 1 of 1

"አብይ ካድሬዎቹን ራሱን ሊወጋ ወለጋ ዘምቷል ብላችሁ አደናግሩልኝ ብሎ ለህክምና ወደ ውጭ ሾልኳል"

Posted: 20 Jul 2022, 07:16
by Revelations

Re: "አብይ ካድሬዎቹን ራሱን ሊወጋ ወለጋ ዘምቷል ብላችሁ አደናግሩልኝ ብሎ ለህክምና ወደ ውጭ ሾልኳል"

Posted: 20 Jul 2022, 07:38
by Sam Ebalalehu
የሆነ ቤተእምነት ተከርችሞ እይተፀየለት አይደለም ማለት ነው። Good to know.

Re: "አብይ ካድሬዎቹን ራሱን ሊወጋ ወለጋ ዘምቷል ብላችሁ አደናግሩልኝ ብሎ ለህክምና ወደ ውጭ ሾልኳል"

Posted: 20 Jul 2022, 07:46
by Revelations

Re: "አብይ ካድሬዎቹን ራሱን ሊወጋ ወለጋ ዘምቷል ብላችሁ አደናግሩልኝ ብሎ ለህክምና ወደ ውጭ ሾልኳል"

Posted: 11 Aug 2022, 20:55
by Naga Tuma
ይህን ቪድዮ በኣጋጣሚ ነዉ ያየሁት። ቶለሳን ብዙ ጊዜ ለማዳመጥ ኣጋጣሚ ኣላገኘሁም። ስለዚህ ኣስተሳሰቡን ኣዉቃለሁ ማለት ኣልችልም።

ይህን ቪድዮ ገና ማዳመጥ ስጀምር እንግዳ የሆነብኝን ኣስተሳሰብ ሰማሁ። ሙሉ ቪድዮዉን ኣላዳመጥኩም።

ሰዉ ሆነ ብሎ ይጠላል ማለት የሚመስል። የህዝባችን ኣስተሳሰብ ዉስጥ እልህ የተለመደ ይመስለኛል። ሆነ ብሎ ክፋት የተለመደ ኣይመስለኝም።

ለምሳሌ ኣንድ ጊዜ የሰማሁኝ ኣፈ ታሪክ ትክክል ከሆነ የበዾ ደቻሳ እና ባሮ ቱምሳ ኣሳዛኝ ታሪክ እልህ እንጂ ክፋት ኣይዴለም። እኛ ነፃነት ስንል ኣንተ ኢጭህኣት ስትል ከርመህ ኣሁን መጥተህ ነፃነትን ልምራ ትለናለህ የሚል እልህ ነዉ።

እልህ ጤናማ ነዉ። ደንብ ከተበጀለት ዉጤታማ ይሆናል ብዬ ኣስባለሁ። ክፋት ጤናማ ኣይዴለም።

ስለዚህ ሃገራዊ ዉይይት ከፍ ይበል ሲባል ለምን እንዲህ ይዘቅጣል?