ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
መላ ጉራጌ ከዳር እስከ ዳር እየተናበበ ነው! ንቅናቄው ባረፋ ታይቷል! በጥቂት ሳምታት ውስጥ ሙሉ አንድ ወር የሚፈጀው የጉራጌ አዲስ አመት ክብረ ብርሃን መስቀል ደርሷል ! ጉራጌ ተደራጅ! ተነቃነቅ! በጉራጌ ጉያ ስር የተሸሸጉ የጠላት ካድረዎች ማስጠንቀቂያ ይድረሳቸው ! በጉራጌ ሴራ ከዘር ወጥተው እንደ ሚከዱ በግልጽ ይነገራቸው ! መገን በጉራጌ ሴራ ብለናል !!
Re: ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
Please tell me, why is it so, necessary and important to be a killil? I am asking this because I don't know. Again what are the benefits to be a killil?
Re: ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
ዘመን፣
አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ ከትግሬ እስከ አደሬ ክልል ሲሆን ጉራጌ ለምንድን ነው ክልልነት የሚከለከለው? ለዚህ ጥሩ መልስ ካለህ ክልል መሆን ለጉራጌ ያለውን ጥቅም በዝርዝር አስረዳሃለሁ! ጉራጌ በኢትዮጵያ ሁለተኛ ዜጋ አይደለም! መጀመሪያ በዚህ እንስማማ! ኬይር !!!!
አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ ከትግሬ እስከ አደሬ ክልል ሲሆን ጉራጌ ለምንድን ነው ክልልነት የሚከለከለው? ለዚህ ጥሩ መልስ ካለህ ክልል መሆን ለጉራጌ ያለውን ጥቅም በዝርዝር አስረዳሃለሁ! ጉራጌ በኢትዮጵያ ሁለተኛ ዜጋ አይደለም! መጀመሪያ በዚህ እንስማማ! ኬይር !!!!
Re: ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
Horus, i have no idea why everyone wanted killil. that is why I ask. Do not think i was being sarcastic. I just don't get it why everyone wants to be killil and what the benefits are, that really the reason for my question.
Re: ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
የእኔ ወንድም ማንም ሕዝብ እራሱን በራሱ ማስተዳደር ነው ተፈጥሮ የሰጠው መብት ። አንተ ኤርትራዊ ከሆንክ እራስክን በራስህ ለማስተዳደር 30 አመት ተዋግተሃል! ኢትዮጵያዊ ከሆንክ ደሞ ይህን ጥያቄ ማንሳትህ እራሱ ያስገርማል! እኔ ሌሎች 100 ምክንያቶች ለመዘርዘር አልሻም! አንድ ህዝብ እራሱ የማስተዳደር መብት የለውም የምት ከሆነ ወይይታችን በዚሁ ያብቃ !! ኬርይ !
Re: ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
hahahaha I get it, you are like me you have no idea, you are just confirming what others say. I am not for sure but who ever the leader of Gurage is a gurage person. to me that is self administration. Next time, when you don't know and understand something, say I DON"T KNOW! it is okay you don't have to know everything no one does.Horus wrote: ↑13 Jul 2022, 13:51የእኔ ወንድም ማንም ሕዝብ እራሱን በራሱ ማስተዳደር ነው ተፈጥሮ የሰጠው መብት ። አንተ ኤርትራዊ ከሆንክ እራስክን በራስህ ለማስተዳደር 30 አመት ተዋግተሃል! ኢትዮጵያዊ ከሆንክ ደሞ ይህን ጥያቄ ማንሳትህ እራሱ ያስገርማል! እኔ ሌሎች 100 ምክንያቶች ለመዘርዘር አልሻም! አንድ ህዝብ እራሱ የማስተዳደር መብት የለውም የምት ከሆነ ወይይታችን በዚሁ ያብቃ !! ኬርይ !
Re: ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
ዘመን፣ZEMEN wrote: ↑13 Jul 2022, 14:02hahahaha I get it, you are like me you have no idea, you are just confirming what others say. I am not for sure but who ever the leader of Gurage is a gurage person. to me that is self administration. Next time, when you don't know and understand something, say I DON"T KNOW! it is okay you don't have to know everything no one does.Horus wrote: ↑13 Jul 2022, 13:51የእኔ ወንድም ማንም ሕዝብ እራሱን በራሱ ማስተዳደር ነው ተፈጥሮ የሰጠው መብት ። አንተ ኤርትራዊ ከሆንክ እራስክን በራስህ ለማስተዳደር 30 አመት ተዋግተሃል! ኢትዮጵያዊ ከሆንክ ደሞ ይህን ጥያቄ ማንሳትህ እራሱ ያስገርማል! እኔ ሌሎች 100 ምክንያቶች ለመዘርዘር አልሻም! አንድ ህዝብ እራሱ የማስተዳደር መብት የለውም የምት ከሆነ ወይይታችን በዚሁ ያብቃ !! ኬርይ !
ሴት ልጅ እናቷን ምጥ አታስተምርም! የጉራጌን ጉዳይ ጉራጌዎች ይጨርሱታል! ይመችህ ወደ ሌላ አርስት ሂድ! ተስማማን?


Re: ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
You see i had an idea why some people wanted killil, the elites. I don't think the normal people will benefit anything but the elites do. So, you may be an elite of your people and i can understand if you want killil. I am just guessing and that was a reason i inquired you. and you are just like me, you don't or because you are an elite, i can see you it may incriminate you i.e. you don't want to tell me.Horus wrote: ↑13 Jul 2022, 14:12ዘመን፣ZEMEN wrote: ↑13 Jul 2022, 14:02hahahaha I get it, you are like me you have no idea, you are just confirming what others say. I am not for sure but who ever the leader of Gurage is a gurage person. to me that is self administration. Next time, when you don't know and understand something, say I DON"T KNOW! it is okay you don't have to know everything no one does.Horus wrote: ↑13 Jul 2022, 13:51የእኔ ወንድም ማንም ሕዝብ እራሱን በራሱ ማስተዳደር ነው ተፈጥሮ የሰጠው መብት ። አንተ ኤርትራዊ ከሆንክ እራስክን በራስህ ለማስተዳደር 30 አመት ተዋግተሃል! ኢትዮጵያዊ ከሆንክ ደሞ ይህን ጥያቄ ማንሳትህ እራሱ ያስገርማል! እኔ ሌሎች 100 ምክንያቶች ለመዘርዘር አልሻም! አንድ ህዝብ እራሱ የማስተዳደር መብት የለውም የምት ከሆነ ወይይታችን በዚሁ ያብቃ !! ኬርይ !
ሴት ልጅ እናቷን ምጥ አታስተምርም! የጉራጌን ጉዳይ ጉራጌዎች ይጨርሱታል! ይመችህ ወደ ሌላ አርስት ሂድ! ተስማማን?![]()
![]()
Re: ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
የጉራጌ ሴራ ! ግንድና ቅርንጫፉ የጸና የኢትዮጵያ ዝግባ !!!
Re: ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
Killil is all about other people’s money and land.
Under a functioning democratic federal system, political autonomy comes with a taxing power and the ability to contribute to federal coffers. Population is the pillar of a federalism system. Commendable.
But the Ethiopian federal system is fraudulent.
While the Amharas and Ormos are 80% of the population,the last 27 years, the Weyannies allocate a huge budget to Tigrai which is 6% of the population.
Who ever controls the federal government controls the allocation. Right now the Oromos are taking more than their shares.
Since Ethiopia is under developed with a primitive economy it’s export income is very low. Much of its budget money comes from foreign countries through loan and donations.
So what Tigrai has spent in Tigrai or looted out of the country is a debt on the Amaharas and Oromos. What the Oromos overspend today is a debt on the Amharas tomorrow.
The Guraghies, Welayeta and other minorities also want a Killil to take their share of the loot that will be paid by the larger population.
Dysfunctional - criminal and anti future generation.
Do not blame the minorities who are demanding Killil but denounce the entire system
Under a functioning democratic federal system, political autonomy comes with a taxing power and the ability to contribute to federal coffers. Population is the pillar of a federalism system. Commendable.
But the Ethiopian federal system is fraudulent.
While the Amharas and Ormos are 80% of the population,the last 27 years, the Weyannies allocate a huge budget to Tigrai which is 6% of the population.
Who ever controls the federal government controls the allocation. Right now the Oromos are taking more than their shares.
Since Ethiopia is under developed with a primitive economy it’s export income is very low. Much of its budget money comes from foreign countries through loan and donations.
So what Tigrai has spent in Tigrai or looted out of the country is a debt on the Amaharas and Oromos. What the Oromos overspend today is a debt on the Amharas tomorrow.
The Guraghies, Welayeta and other minorities also want a Killil to take their share of the loot that will be paid by the larger population.
Dysfunctional - criminal and anti future generation.
Do not blame the minorities who are demanding Killil but denounce the entire system
Re: ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ወዳጅ ከሆነስ ???ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
do you think ብልጽግና ፓርቲ is OK to others?
Kind of "What's good for the goose is good for the gander". ha! ha !
Re: ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
ጉራጌ እንዴት እራሱን ማስተዳደር እንደ ሚፈልግ የሚወስነው ጉራጌ እራሱ፣ እራሱ ብቻ ነው! ተፈጸመ።
Re: ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ምንም እንኳ ጉዳዩ የኢትዮጵያዉያን ጉዳዪ ቢሆንም፤ የጉራጌ ወንድሞቻችን መብት ሲከበር ማዬት እንሻለን። Horus እውነቱን ነው፡ ጉራጌ በምን ቤት ነው ከአደሬና ከትግራይ ወዘተ ኣንሶ እኩል መብቱ የማይከበረው። በወያኖቹ ኣመለካከት፡ ይሄኔ "ጉራጌዎች ከኤርትራዋ ጉራዕ ጋር ግንኙነት አላቸው" የሚለውን አፈታሪክ ተቀብለው "ከጠላት ጋር እንዳይወግኑ" ተጠርጥረው ይሆናል፡ ሆን ተብሎ መብታቸው የተደፈጠጠው!
ሎጂኩ ያስኬዳል፡ "ወይ ለነጉራጌና ወዘተዎች ክልል ስጡ፡ ወዪ ክልል ኣፍርሱ!"

ሎጂኩ ያስኬዳል፡ "ወይ ለነጉራጌና ወዘተዎች ክልል ስጡ፡ ወዪ ክልል ኣፍርሱ!"

Re: ብልጽግና ፓርቲ የጉራጌ ክልል ጠላት ከሆነ ብልጽኛ ፓርቲ የሚባል ከጉራጌ ምድር እናጸዳለን! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን! ጉራጌ ክልል ነው !!!
Tiago,
Nice catch. You nailed him.
Let them be Killil or even a country.
It is not always about other people money there are also responsibilities.
Let that be the Oromo’s headache. I don’t think there’s such thing called Southern tribe. The south has to split between Oromo and Amaharas. The Amharas at some point may have to look after themselves. Otherwise they will end up being debt payers.
Nice catch. You nailed him.
Let them be Killil or even a country.
It is not always about other people money there are also responsibilities.
Let that be the Oromo’s headache. I don’t think there’s such thing called Southern tribe. The south has to split between Oromo and Amaharas. The Amharas at some point may have to look after themselves. Otherwise they will end up being debt payers.
-
- Member+
- Posts: 7167
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44