በ21ኛው ዘመን በክለስተር ሸፋፍኖ የጉራጌን ዘር ማጥፋት አይቻልም!
Posted: 10 Jul 2022, 12:59
አቢይ አህመድ ሌላ በቂ ችግር እንደ የሌለው ይመስል የ54 ብሄረሰቦች ምድር፣ በመሰረቱ በብዙ መልኩ የኢትዮጵያ እምብርትና ዎጋግራ የሆኑትን ህዝቦች ጋር አንድ ባንድ ጠብ እይጫረ ነው ።
በሰው ልጅ ባህሪ ውስጥ አንድ ማንም መጣስ የሌለበት የቀይ መስመር ሕግ አለ! እሱም "ማንም ሰው ምን ማድረግ እንዳለበት፣ ምን መሆን እንዳለበት እንዲታዘዝ አይፈልግም ! Nobody wants to be told what to do!
ከደቡብ ብሄረሰቦች ውስጥ ከ10 በላይ ብሄሮች ክልል ለመሆን እራሳቸው ወስነዋል ።
በተመሳሳይ ጉራጌ በታሪኩ ራስ ገዝ የሆነው ጉራጌ የጉራጌ ክልል መብቱ እንዲከበርለት ከጠየቀ ሰነበተ ።
ታዲያ አቢይና አባዱላ አይ ጉራጌ እራሱም ማልማት የለበትም ድሮ አጋሮና አዋሳን ጥሩ አድርጎ ስላለማ አሁን ደሞ ሃዲያን እንዲያለማ ይሁን ማለታቸው፤ በዚያው ባህሉም ጠፍቶ፣ ቋንቋውም እንደ ጋፋትኛ ሞቶ ጉራጌ ከሚባል ሕዝን እንገላገላለን የሚለውን የዘር ማጥፋት ፕላን በዚህ ዘመን አይሰራም ።
ክልልነት ለጠየቁት ብሄርሰቦች ሁሉ መብታቸው ይከበር፣ በቃ!
በመላ ኢትዮጵያ ሌላ አዲስ የካለሰተር ሲስተም ይኑር ከተባለ ደሞ አሁን ያሉትን 9 10 ክልልሎች አፍርሱና ለውጥ ይምጣ ። ክለስተር ማለት የሃይለ ስላሴ ጠ/ግዛት ወይም የደርግ ክፍለ ሃገር ሲስተም ማለት ነው ።
80% ኢትዮጵያን በክልል አደራጅተው ስልጣን ካካበቱ በኋላ የማይፈልጓቸውን ህዝቦች ዘር ለማጥፋት የመገፋው የግፍ ፕላን እስከ ደም ጠብታ እንታገለዋለን!
የጉርጌ ሕዝብ እጣ ፈንታ የሚወስነው እራሱ ጉራጌ ነው እንጂ በኦሮሙማ የሚዘወር ድብቅ የካድሬ ቡድን አይደለም!
በሰው ልጅ ባህሪ ውስጥ አንድ ማንም መጣስ የሌለበት የቀይ መስመር ሕግ አለ! እሱም "ማንም ሰው ምን ማድረግ እንዳለበት፣ ምን መሆን እንዳለበት እንዲታዘዝ አይፈልግም ! Nobody wants to be told what to do!
ከደቡብ ብሄረሰቦች ውስጥ ከ10 በላይ ብሄሮች ክልል ለመሆን እራሳቸው ወስነዋል ።
በተመሳሳይ ጉራጌ በታሪኩ ራስ ገዝ የሆነው ጉራጌ የጉራጌ ክልል መብቱ እንዲከበርለት ከጠየቀ ሰነበተ ።
ታዲያ አቢይና አባዱላ አይ ጉራጌ እራሱም ማልማት የለበትም ድሮ አጋሮና አዋሳን ጥሩ አድርጎ ስላለማ አሁን ደሞ ሃዲያን እንዲያለማ ይሁን ማለታቸው፤ በዚያው ባህሉም ጠፍቶ፣ ቋንቋውም እንደ ጋፋትኛ ሞቶ ጉራጌ ከሚባል ሕዝን እንገላገላለን የሚለውን የዘር ማጥፋት ፕላን በዚህ ዘመን አይሰራም ።
ክልልነት ለጠየቁት ብሄርሰቦች ሁሉ መብታቸው ይከበር፣ በቃ!
በመላ ኢትዮጵያ ሌላ አዲስ የካለሰተር ሲስተም ይኑር ከተባለ ደሞ አሁን ያሉትን 9 10 ክልልሎች አፍርሱና ለውጥ ይምጣ ። ክለስተር ማለት የሃይለ ስላሴ ጠ/ግዛት ወይም የደርግ ክፍለ ሃገር ሲስተም ማለት ነው ።
80% ኢትዮጵያን በክልል አደራጅተው ስልጣን ካካበቱ በኋላ የማይፈልጓቸውን ህዝቦች ዘር ለማጥፋት የመገፋው የግፍ ፕላን እስከ ደም ጠብታ እንታገለዋለን!
የጉርጌ ሕዝብ እጣ ፈንታ የሚወስነው እራሱ ጉራጌ ነው እንጂ በኦሮሙማ የሚዘወር ድብቅ የካድሬ ቡድን አይደለም!