Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13073
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 04 Jul 2022, 08:40
القدرات العسكرية السودانية
أكلوج بيريرا الامين العام للجنةشؤون الحدود الأثيوبية
➢السودان حرم 120 مليون أثيوبي من مصادر الغذاء وزيوت الطعام والتوظيف.
➢السودان قام بهدم البنية التحتية الادارية لأثيوبيا وقام بمصادرة معسكرات الجيش الأثيوبي وتدميرها وقام بتهجير السكان الأثيوبيين.
منقول ↺عبد القادر الحيمي

-
Ethoash
- Senior Member+
- Posts: 26144
- Joined: 20 Apr 2013, 20:24
Post
by Ethoash » 04 Jul 2022, 14:48
እነዚህ ፈሳሞች በትግሬዎች ግዜ እነ መለስ ለሱዳን አንድ ሺህ ስድስት መቶ ኪሎ ሜትር በላይ መሬት ስጡ ብለው ደመቀን ማንቁርቱ ላይ ሲቆሙ ተመልከታቸው።
እነዚህ ታክሲ ነጂዎች የሚሉት እኮ ከአዲስ አበባ እስከአስመራ ድረስ አንድ ሺህ ኪሎሜትር ከሆነ እንዴት ተደርጎ ነው ከሱዳን ጠረፍ እስክ ጎንደር ድረስ አንድ ሺህ ስድስት ሜቶ ኪሎ ሜትር ይሆናል ። ብቻ ጉድ ነው የሚሉትን ስማ እና ታድያ እነዚህ ሽማግሌዎች አሁን ምን ሊሉ ነው ሱዳን ጦርዋን ስንቃ ጎንደር መገስገሱዋን ሲስሙ፣ ፋኖዎች ሱዳንን ከወጉ ከዋላቸው ደግሞ ወርቃማዎቹ ልክ ልካቸውን ያስገቡላቸዋል ። ሱዳን መሬቱዋን ማግኘት የአላህ ፍቃድነውና በስላም ለሱዳኖች የጎንደርን መሬት ቢስጡ ስላም እናገኛለን በብላሽ የጎንደር ወጣቶች ከሚያልቁ ፣ በዚህ ላይ ሱዳኖች መሬቱን ጦም አያሳድሩም ይስሩበታል አማሮች ሌላው ቢጠፋ የጠላ መጠጫ ብር ያገኛሉ፣ ዊን ዊን ነው ብሎዋል ልጃችን መለስ።