EVIDENCE # 1 የወለጋው ጭፍጨፋ በዓብይ አህመድ እና በሽመልስ አብዲሳ የተቀነባበረ ነው
Posted: 22 Jun 2022, 10:10
CONNECT THE DOTS
ጠዋት 2፡30 ሰዓት አከባቢ ጭፍጨፋው እንደተጀመረ ሽመልስ እና ዓብይ አውቀዋል:: ለጨፍጫፊዎቹ በቂ ጊዜ ለመስጠት ሲባል የፀጥታ ኃይሎች ወደ ቀበሌው የገቡት ከ11፡00 ሰዓት በኋላ ነው:: ይሄም ሆን ተብሎ የተሠራ ነው:: ጭፍጨፋውን ማስቆም ቢፈልጉ የፀጥታ ኃይሎች በጦር ሄሊኮፕተር መላክ ይችሉ ነበር ግን ይሄንን ማድረግ አልፈለጉም:: ይሄ ይመዝገብልኝ::
JUST FOR YOUR INFORMATION : Military helicopters fly at speeds higher than 248mph or 400km/h.
ሪፖርተር ያነጋገራቸው የቶሌ ቀበሌ ነዋሪዎች እንደገለጹት፣ ታጣቂዎች በንፁኃን ላይ ግድያ የፈጸሙት ከጠዋት 2፡30 ሰዓት አከባቢ ጀምሮ ሲሆን፣ ይህ ጥቃት እስከ ቀኑ ማብቂያ እንደቀጠለ ተናግረዋል፡፡ ነዋሪዎቹ የፀጥታ ኃይሎች ወደ ቀበሌው የገቡት ከ11፡00 ሰዓት በኋላ መሆኑንም አክለዋል፡፡

..
ጠዋት 2፡30 ሰዓት አከባቢ ጭፍጨፋው እንደተጀመረ ሽመልስ እና ዓብይ አውቀዋል:: ለጨፍጫፊዎቹ በቂ ጊዜ ለመስጠት ሲባል የፀጥታ ኃይሎች ወደ ቀበሌው የገቡት ከ11፡00 ሰዓት በኋላ ነው:: ይሄም ሆን ተብሎ የተሠራ ነው:: ጭፍጨፋውን ማስቆም ቢፈልጉ የፀጥታ ኃይሎች በጦር ሄሊኮፕተር መላክ ይችሉ ነበር ግን ይሄንን ማድረግ አልፈለጉም:: ይሄ ይመዝገብልኝ::
JUST FOR YOUR INFORMATION : Military helicopters fly at speeds higher than 248mph or 400km/h.
ሪፖርተር ያነጋገራቸው የቶሌ ቀበሌ ነዋሪዎች እንደገለጹት፣ ታጣቂዎች በንፁኃን ላይ ግድያ የፈጸሙት ከጠዋት 2፡30 ሰዓት አከባቢ ጀምሮ ሲሆን፣ ይህ ጥቃት እስከ ቀኑ ማብቂያ እንደቀጠለ ተናግረዋል፡፡ ነዋሪዎቹ የፀጥታ ኃይሎች ወደ ቀበሌው የገቡት ከ11፡00 ሰዓት በኋላ መሆኑንም አክለዋል፡፡

..

