Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42934
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ተቅጥ ባልጃረጉ !

Post by Horus » 15 Jun 2022, 14:00

ባሆኝ ቀነ ገቸ በቅናን ሱማ ያጠፋቦ ዘብንን። ባባር ጌ ያላረሸ አውክሬ በክርማን በሰማይ ታተ ቲጢለል ይብሉት። ትላበኝ አሆኝ ቲኮን፤ ኡጠት በኡጠት መናግ ቲሲገር። ኩልም ቃይ የጉባዋን ቀነ ይነንት። ሰብ እዝጌር ባበኒ የጉባዋን ንባሮት ባክላለተኒ፣ ባባለተኒ ቃይ ዪትፊሳው። ዛ ለኳ ያቡ ቀነ ያልቅ ማይ ተዚያየን አለም ያልፉ። በዛ ካቸ ስመው ተመቃብረው ላለ ዎይም ተመቃብረው ታተ ዪኮንም ዪቂሩ። ቀነም ኮነ ወረ የፎለፊና ቲያልፍም፣ ዬሞተ ቲዚበር የጎደ ዪጋ ቲዚብሩም ቲያፍሱ። ሰብ እዝጌር ባበኒ ገዳዋን ይውዘይም ዬቻለኒ ዪቂናም ዬቂጠኒ ፣ ያልሻለኒ ሊፍትየን አርዴዎቸ ዪገፍርም ያልፉ።


Horus
Senior Member+
Posts: 42934
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ተቅጥ ባልጃረጉ !

Post by Horus » 15 Jun 2022, 18:08

ዬምር ፤ እጹብ ድንቅ የንጋት ብርሃን ማለት ነው ። የፀሃይ ልደት ነው ። በክስታኔኝ ጸሃይ ጨበር ይብላል ። ጥንታዊ ግብጾች ቸፐር የሚሉት የጠዋት ጸሃይን ነበር ። ቸፐር የሚለው ባማርኛ ጀምበር ይባላል። ኢምር የጠጥበት ጨበር፤ ኢምር የገና ጀምበር !!! ክርስቶ ብርሃን ነው! ፈጣሪ ብርሃን ነው! ብርሃን ፈጣሪ ነው!!!!


Post Reply