ሀጫሉ ሁንዴሳ የሙዚቃ አዋርድ ሰኔ 22 ይካሄዳል
Posted: 15 Jun 2022, 08:12
ሀጫሉ ሁንዴሳ የተሰኜ አዋርድ ሊካሄድ ነው።
በሀገራተችን በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅ የነበረውና በሞት የተለዬን በድምጻዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ስም የተቋቋመው ሀጫሉ ፋውንዴሽን ሰኔ 22/2014 ዓ/ም አዋርድ ሊያካሂድለት ነው።
በእዚህ የመጀመሪያው የሀጫሉ አዋርድ መወዳደር የሚችሉት አፋን ኦሮምኛ ዘፋኞች ብቻ ሲሆኑ በሚቀጥለው የሀጫሉ አዋርድ ደግሞ አፍሪካዊን ድምጻዊያኖችን ለማካተት ታቅዷል ብላለች ባለቤቱ ፋንቱ ደምሰው።
አሸናፊዎች የሚለዩት 70% በዳኞች እና 30% በSMS አጭር ቁጥር እንደሆነ ተገልጧል።
የሀጫሉ ሁንዴሳ የምርጫን ሂደት መከታተል የምትፈልጉ በራሱ ስም በተከፈተው ፌስቡክ ፔጅና ዌብሳይት መከታተልና መጠቆም ትችላላችሁ ተብሏል።
Via ዋልተንጉስ ዘሸገር



በሀገራተችን በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅ የነበረውና በሞት የተለዬን በድምጻዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ስም የተቋቋመው ሀጫሉ ፋውንዴሽን ሰኔ 22/2014 ዓ/ም አዋርድ ሊያካሂድለት ነው።
በእዚህ የመጀመሪያው የሀጫሉ አዋርድ መወዳደር የሚችሉት አፋን ኦሮምኛ ዘፋኞች ብቻ ሲሆኑ በሚቀጥለው የሀጫሉ አዋርድ ደግሞ አፍሪካዊን ድምጻዊያኖችን ለማካተት ታቅዷል ብላለች ባለቤቱ ፋንቱ ደምሰው።
አሸናፊዎች የሚለዩት 70% በዳኞች እና 30% በSMS አጭር ቁጥር እንደሆነ ተገልጧል።
የሀጫሉ ሁንዴሳ የምርጫን ሂደት መከታተል የምትፈልጉ በራሱ ስም በተከፈተው ፌስቡክ ፔጅና ዌብሳይት መከታተልና መጠቆም ትችላላችሁ ተብሏል።
Via ዋልተንጉስ ዘሸገር


