Page 1 of 1

"ወልቃይት ቀይ መስመራችን ነው!" - ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

Posted: 12 Jun 2022, 05:04
by Ejersa
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ዛሬ ከጎንደር ከተማ ህዝብ ተወካዮች ጋር ባደረጉት ውይይት "ወልቃይትን በየትኛውም መንገድ ለድርድር የማናቀርበው ቀይ መስመራችን ነው!" ሲሉ ተናግረዋል።

Re: "ወልቃይት ቀይ መስመራችን ነው!" - ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

Posted: 12 Jun 2022, 10:30
by tolcha
Duros min abak endil feleki; eneziya qunxanam Debterra fit Teqeemixo!!!