የአቢይና ኡሁሩ ኩርፊያ፡ በአገሩ ውስጥ ደካማ መሪ በውጭ ጉዳይም ደካማ ነው!
Posted: 12 Jun 2022, 03:09
የኬናው ኡሁርና የአቢይ ግልጽ የሆነ ይፋ ጠብ እጅግ አደገኛ ነው። በአቢይ አህመድ ላይ ካሉበት ችግሮች ምናልባትም እግጅ ግዙፉ ሊሆን ይችላል ። መጀመሪያ የግጭቶቹ ዝርዝር እንመት ።
(1) አቢይና ኡሁሩ እንደ ግለሰብ ጥሩ ኬሚስትሪ የላቸውም ። ኡሁሩ የጆሞ ኬኒያታ ልጅ ስለሆነ እራሱን እንደ ኬኒያ መስፍን አድርጎ ይመለከታል። አቢይ የኢትዮጵያዊ ኩራት ጋር ስለ ሚቀርበው የሁለቱ ሰዎች ፐርሶናሊቲ እንደ ኮሬንቲ የሚባርቁ ናቸው ።
(2) አቢይ ኢትዮጵያን የአፍሪካ ቀንድና የአፍሪካም መሪ አደርጋታለሁ እያለ የተናገረው ለኬኒያ በፍጹም አልተዋጠላትም። ኬኒያ እራሷ የምስራቅ አፍሪካ ፓወር ሃውስ ነኝ ብላ የስበት ማዕከል ለመሆን አሜሪካና አውሮፓን (የቅኝ ጌቶቿን) ተማምና የአቢይን አምቢሽን እማክሸፍ እየሰራች ነው።
(3) በዛሬይቱ ጥቁር አፍሪካ እንደ ኬኒያ ያለ የነጭ አሽከር፣ ያውሮፓና አሜሪካ ሰላዮች ማዕከት እንደ ኬንያ ያለ አገር የለም ። ለዚህ ነው የኢትዮጵያ ወዳጅ አገሮች ምስራቅ አፍሪካ ሳይሆን ምዕራብ አፍሪካ የሆኑት ። ይህ ዩጋንዳን ታንዛኒያን፣ ሩዋንዳ ሁሉ ያካትታል። በዚህ ላይ የሱዳንና ግብጽ ጨዋታ አለ።
በሌላ ቋንቋ አሜሪካና እንግሊዝ ኢትዮጵያን የሚጎዱበት እና የአቢይ አላማ የሚያክሽፉበት ትልቁ ፕሮክሲ ኬኒያ ነች፣
(4) በኦሮሞ ጎሳና በኩኩዩ ጎሳ መሃልም እንዲሁ ቅራኔ እየበቀለ ነው ። የኬኒያ ኦሮኦሞች ሙስሊሞች ናቸው፣ እንደ ሉዎ ጎሳ ማለት ነው ። ኬኒያን ያለ ማቋረጥ የሚገዙት ኩኩዩ ናቸው ። አሁን ኦሮሞች የምስራቅ አፍሪካ ጎሳ ነን የሚል ጉራ አዘል ፕሮፓጋንዳ ማሰራጨታቸው የኢትዮ ኬኒያ ነገር አካሮታል።
ብቻ ምን ያደርጋል ከሩጫ ጀምሮ እስከ ኢኮኖሚ እድገት፣ ከ አካባዊው መሪነት ጀምሮ እስከ አፍሪካ መሪነት ሁለቱ አገሮች ፉክክር ውስጥ ገብተዋል ።
(5) የሁለቱ አገሮች ድምበር ጉዳይ፣ የኦነግ ጦር ካምፕ በኬኒያ ያለው፣ የሶማሌ አል ሻባ ወዘተ የመሳሰሉ ሌሎች ችግሮች አሉ።
ይህ ሁሉ እንደለ ሆኖ የአቢይ ትልቅ ችግር ከራሱ ሕዝብ ጋር የገባው አለመታመን፣ ድጋፍ መጥበብ፣ ያገሪቱን የጎሳ ችግር መፍታት አለመፈልግ ሌላው ትልቁ የድክመቱ መሰረት ነው። የኦርሞ ዶሚኔሽን እንኳን ኢትዮጵያዊያን ኬንያም ፣ ዩጋንዳም፣ ሩዋንዳም አይፈልጉትም።
ስለሆነም በራሱ ሕዝብ ገሸሽ ሲደረግ ያየው ኡሁሩ አቢይን አለቅጥ እየናቀው ነው ፣ ይህ ጥሩ አይደለም ። አቢይ በዝናና መወደድ የሚገፋ መሪ ስለሆነ ለሞራሉ ጥሩ አይደለም ።
ዞሮ ዞሮ የሁለቱ ሰዎች ኩርፊያ መነሾ (1) በካባቢው ሃያል ማነው ? (2) ማነው ይበልጥ የበለጸገና የስበት ማዕከት? (3) ማነው ከኔና አንተ ይበልጥ ዝነኛ? (4) የክብርና ማንነት ግጭቶች ናቸው
ለዚህ በእኔ እምነት አቢይ አህመድ ለግዜው አፍሪካን የመምራቱን ምኞት ገታ አድርጎ በኢትዮጵያ የሚጠየቁትን ሪፎርሞች አምጥቶ በኢትዮጵያ ሕዝብ ዘንድ የሚደገፍና የሚወደድ መሪ መሆንን ማስቀደም አለበት ። የውጭ ፖሊሲ የውስጥ ፒሊሲ ነጸብራቅ ነው ። አቢይ ፈረሱን ሳይሆን ጋሪውን ነው ያስቀደመው!
(1) አቢይና ኡሁሩ እንደ ግለሰብ ጥሩ ኬሚስትሪ የላቸውም ። ኡሁሩ የጆሞ ኬኒያታ ልጅ ስለሆነ እራሱን እንደ ኬኒያ መስፍን አድርጎ ይመለከታል። አቢይ የኢትዮጵያዊ ኩራት ጋር ስለ ሚቀርበው የሁለቱ ሰዎች ፐርሶናሊቲ እንደ ኮሬንቲ የሚባርቁ ናቸው ።
(2) አቢይ ኢትዮጵያን የአፍሪካ ቀንድና የአፍሪካም መሪ አደርጋታለሁ እያለ የተናገረው ለኬኒያ በፍጹም አልተዋጠላትም። ኬኒያ እራሷ የምስራቅ አፍሪካ ፓወር ሃውስ ነኝ ብላ የስበት ማዕከል ለመሆን አሜሪካና አውሮፓን (የቅኝ ጌቶቿን) ተማምና የአቢይን አምቢሽን እማክሸፍ እየሰራች ነው።
(3) በዛሬይቱ ጥቁር አፍሪካ እንደ ኬኒያ ያለ የነጭ አሽከር፣ ያውሮፓና አሜሪካ ሰላዮች ማዕከት እንደ ኬንያ ያለ አገር የለም ። ለዚህ ነው የኢትዮጵያ ወዳጅ አገሮች ምስራቅ አፍሪካ ሳይሆን ምዕራብ አፍሪካ የሆኑት ። ይህ ዩጋንዳን ታንዛኒያን፣ ሩዋንዳ ሁሉ ያካትታል። በዚህ ላይ የሱዳንና ግብጽ ጨዋታ አለ።
በሌላ ቋንቋ አሜሪካና እንግሊዝ ኢትዮጵያን የሚጎዱበት እና የአቢይ አላማ የሚያክሽፉበት ትልቁ ፕሮክሲ ኬኒያ ነች፣
(4) በኦሮሞ ጎሳና በኩኩዩ ጎሳ መሃልም እንዲሁ ቅራኔ እየበቀለ ነው ። የኬኒያ ኦሮኦሞች ሙስሊሞች ናቸው፣ እንደ ሉዎ ጎሳ ማለት ነው ። ኬኒያን ያለ ማቋረጥ የሚገዙት ኩኩዩ ናቸው ። አሁን ኦሮሞች የምስራቅ አፍሪካ ጎሳ ነን የሚል ጉራ አዘል ፕሮፓጋንዳ ማሰራጨታቸው የኢትዮ ኬኒያ ነገር አካሮታል።
ብቻ ምን ያደርጋል ከሩጫ ጀምሮ እስከ ኢኮኖሚ እድገት፣ ከ አካባዊው መሪነት ጀምሮ እስከ አፍሪካ መሪነት ሁለቱ አገሮች ፉክክር ውስጥ ገብተዋል ።
(5) የሁለቱ አገሮች ድምበር ጉዳይ፣ የኦነግ ጦር ካምፕ በኬኒያ ያለው፣ የሶማሌ አል ሻባ ወዘተ የመሳሰሉ ሌሎች ችግሮች አሉ።
ይህ ሁሉ እንደለ ሆኖ የአቢይ ትልቅ ችግር ከራሱ ሕዝብ ጋር የገባው አለመታመን፣ ድጋፍ መጥበብ፣ ያገሪቱን የጎሳ ችግር መፍታት አለመፈልግ ሌላው ትልቁ የድክመቱ መሰረት ነው። የኦርሞ ዶሚኔሽን እንኳን ኢትዮጵያዊያን ኬንያም ፣ ዩጋንዳም፣ ሩዋንዳም አይፈልጉትም።
ስለሆነም በራሱ ሕዝብ ገሸሽ ሲደረግ ያየው ኡሁሩ አቢይን አለቅጥ እየናቀው ነው ፣ ይህ ጥሩ አይደለም ። አቢይ በዝናና መወደድ የሚገፋ መሪ ስለሆነ ለሞራሉ ጥሩ አይደለም ።
ዞሮ ዞሮ የሁለቱ ሰዎች ኩርፊያ መነሾ (1) በካባቢው ሃያል ማነው ? (2) ማነው ይበልጥ የበለጸገና የስበት ማዕከት? (3) ማነው ከኔና አንተ ይበልጥ ዝነኛ? (4) የክብርና ማንነት ግጭቶች ናቸው
ለዚህ በእኔ እምነት አቢይ አህመድ ለግዜው አፍሪካን የመምራቱን ምኞት ገታ አድርጎ በኢትዮጵያ የሚጠየቁትን ሪፎርሞች አምጥቶ በኢትዮጵያ ሕዝብ ዘንድ የሚደገፍና የሚወደድ መሪ መሆንን ማስቀደም አለበት ። የውጭ ፖሊሲ የውስጥ ፒሊሲ ነጸብራቅ ነው ። አቢይ ፈረሱን ሳይሆን ጋሪውን ነው ያስቀደመው!