Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

የምስራቅ አፍሪካ ዋና የሁከት እና ሽብር ቀጠና የሆነችው ሶማልያ፤ ከአዲሱ መሪ ዋ በኋላ በዓለም የምትታወቅበት የሁከት ታሪኳ ይቀየር ይሆን?

You may select 1 option

0
No votes
1
25%
1
25%
2
50%
 
Total votes: 4
 

Abere
Senior Member
Posts: 15530
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የምስራቅ አፍሪካ ዋና የሁከት እና ሽብር ቀጠና የሆነችው ሶማልያ፤ ከአዲሱ መሪ ዋ በኋላ በዓለም የምትታወቅበት የሁከት ታሪኳ ይቀየር ይሆን?

Post by Abere » 10 Jun 2022, 11:25

ሀ) አዎን፤ አዲሱ መሪዋ ህዝባዊ ቅቡልነት እና አገር ወዳድ ናቸው ተብሎ ስለሚታመን።

ለ) ምን አይቀየርም፤ የተቀየረ የፓለቲካ ባህል በፍጥነት ሊቀየር ስለማይችል

ሐ) ከበፊቱ የከፋ ሁከት እና ሽብር ይኖራል - ምክንያቱም የሶማሌ ጉዳይ ሲብስ እንጅ ሲሻሻል አይተን ስለማናውቅ።

መ) ሌላ። ይገለጽ