የምስራቅ አፍሪካ ዋና የሁከት እና ሽብር ቀጠና የሆነችው ሶማልያ፤ ከአዲሱ መሪ ዋ በኋላ በዓለም የምትታወቅበት የሁከት ታሪኳ ይቀየር ይሆን?
Posted: 10 Jun 2022, 11:25
ሀ) አዎን፤ አዲሱ መሪዋ ህዝባዊ ቅቡልነት እና አገር ወዳድ ናቸው ተብሎ ስለሚታመን።
ለ) ምን አይቀየርም፤ የተቀየረ የፓለቲካ ባህል በፍጥነት ሊቀየር ስለማይችል
ሐ) ከበፊቱ የከፋ ሁከት እና ሽብር ይኖራል - ምክንያቱም የሶማሌ ጉዳይ ሲብስ እንጅ ሲሻሻል አይተን ስለማናውቅ።
መ) ሌላ። ይገለጽ
ለ) ምን አይቀየርም፤ የተቀየረ የፓለቲካ ባህል በፍጥነት ሊቀየር ስለማይችል
ሐ) ከበፊቱ የከፋ ሁከት እና ሽብር ይኖራል - ምክንያቱም የሶማሌ ጉዳይ ሲብስ እንጅ ሲሻሻል አይተን ስለማናውቅ።
መ) ሌላ። ይገለጽ