-
- Senior Member+
- Posts: 47205
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: Meles Bisrat Tigray Defence Forces shot down Ethiopian drone in Humera
የሰፋሪ ልጅ ብሥራት መለስ ኩሽና ተቀምጦ እዬዬውን ያቀልጣል። የተውሶ ሄደ ተመልሶ። የሰፋሪ ለቅሶ የገደል ማሚቶ ነው።
-
- Member
- Posts: 317
- Joined: 18 May 2013, 09:00
Re: Meles Bisrat Tigray Defence Forces shot down Ethiopian drone in Humera
ኣንተ የአንግዴ ልጅ ቱሪናፋ ያንተ ዘመዶች መላ ደቡብ ኢትዮጵያን በሰፈራ ኣጥለቅለቀው ሲያበቁ አገራቸው ነው ብለህ ለዘመናት ሙሾ አንዳላወረድክ የትግራይ ተወላጆ የትግራይ ታሪካዊና ህጋዊ መሬት በሆነው አሰክነስሙ ድረስ የሚመሰክረው ወልቃይት (ማይ ካድራ ኣዲ ረመጽ ማይ ጸብሪ ኣዲ ጎሹ ወዘተ) የመኖር መብታቸውን ለመግፈፍ በሻቢያ በኢትዮጵያ መከላከያ በሌሎች ክልሎች ሃይሎችና ባኣረብ ድሮናች ተደግፋችሁ በምራብ ትግራይ የዘር ጭፍጨፋና ማጽዳት ኣደረጋችሁ የትግራይ ንጹሃንን በመግደልና በማሰር ተከዜ ወንዝ ጣላችሁ። ሰውን በማንነቱ በቁሙ በአሳት ኣቃጠላችሁ። የጊዜ ጉዳይ ነው አንጂ ለሰራችሁት ወንጀል ዋጋ አንደምትከፍሉና በሰፈራችሁት ቁና መሰፈራችሁ ኣይቀርም።