Page 1 of 1

ቋቅ፥አለኝ፥ ቋቅ፥ ብቻ፥ ገና፥ ማነቂያህን፥ ገመድ፥ ትገዛለህ። ( ወይ፥ መሣይ፥ መኮንን)

Posted: 08 Jun 2022, 13:47
by Tog Wajale E.R.

Re: ቋቅ፥አለኝ፥ ቋቅ፥ ብቻ፥ ገና፥ ማነቂያህን፥ ገመድ፥ ትገዛለህ። ( ወይ፥ መሣይ፥ መኮንን)

Posted: 08 Jun 2022, 17:57
by Ethoash
ቋቅ፥አለኝ፥ ቋቅ፥ ብቻ፥

ይህ የዱርዬዎች ቋንቋ ነው። በቲቪ የሚወራበት ቋንቋ የተለየና የጨዋ እጝግር መሆን አለበት፣ ግን ያለተማር ጋዜጠኛ፣ የልማድ ጋዜጠኛ ምኑን ያወቀዋል።

Re: ቋቅ፥አለኝ፥ ቋቅ፥ ብቻ፥ ገና፥ ማነቂያህን፥ ገመድ፥ ትገዛለህ። ( ወይ፥ መሣይ፥ መኮንን)

Posted: 08 Jun 2022, 18:13
by Abere

"ቋቅ" የቲቪ ቋንቋ የሚለው ቃል አይደለም ካልን፤ "ወራዳ" የሚለው ቃል ለፓርላማ ንግግር ጸያፍ ነው።

ስለዚህ ጋዜጠኛውም ጋዜጠኛ ሊባል አይችልም። ወራድ ብሎ የተናገረው መለስ ዜናዊ ከጠቅላይ ሚንስትርነት ታሪክ ሰነድ መሰረዝ አለብት። ያኸ ያስማማል?

<<ወራዳ ፍጥረት ነው። አሁንም ልድገመው - 'አቶ ልደቱ አዲስ ኃይማኖት አምጥተዋል' ብሎ የቀሰቀሰ የእኛ ሰው ካለ፤ ያ ሰው የእኛ ሰው አይደለም፤ ያ ሰው ወራዳ ሌባ ነው። ልድገመው ወራዳ ሌባ ነው። ይሄ ከኢህአዲግ ጋር በምንም መልኩ ሊገናኝ የማይችል የወራዶች አመለካከት ነው። የኋላቀሮች የአድኀርያን አመለካከት ነው። እንዲያ አይነት ቆሻሻ ይዞ ኢህአዲግ ጋር መጠጋት አይገባውም ማንም ሰው ቢሆን። የሻገተ አመለካከት ይዞ ኢህአዲግ ጋር መጠጋት የለበትም። >> መለስ ዜናዊ ሚያዝያ 5 ቀን 2002 ዓ.ም. ለፓርላማው


Ethoash wrote:
08 Jun 2022, 17:57
ቋቅ፥አለኝ፥ ቋቅ፥ ብቻ፥

ይህ የዱርዬዎች ቋንቋ ነው። በቲቪ የሚወራበት ቋንቋ የተለየና የጨዋ እጝግር መሆን አለበት፣ ግን ያለተማር ጋዜጠኛ፣ የልማድ ጋዜጠኛ ምኑን ያወቀዋል።

Re: ቋቅ፥አለኝ፥ ቋቅ፥ ብቻ፥ ገና፥ ማነቂያህን፥ ገመድ፥ ትገዛለህ። ( ወይ፥ መሣይ፥ መኮንን)

Posted: 08 Jun 2022, 18:16
by Ethoash
አቶ አቡዋሯ

በጣም አመስግናለሁኝ አቶ መለስ ዜናዊ ጋዜጠኛ መሆኑን አላውቅም ነበር።።