Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ቋቅ፥አለኝ፥ ቋቅ፥ ብቻ፥ ገና፥ ማነቂያህን፥ ገመድ፥ ትገዛለህ። ( ወይ፥ መሣይ፥ መኮንን)

Post by Ethoash » 08 Jun 2022, 17:57

ቋቅ፥አለኝ፥ ቋቅ፥ ብቻ፥

ይህ የዱርዬዎች ቋንቋ ነው። በቲቪ የሚወራበት ቋንቋ የተለየና የጨዋ እጝግር መሆን አለበት፣ ግን ያለተማር ጋዜጠኛ፣ የልማድ ጋዜጠኛ ምኑን ያወቀዋል።

Abere
Senior Member
Posts: 15518
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ቋቅ፥አለኝ፥ ቋቅ፥ ብቻ፥ ገና፥ ማነቂያህን፥ ገመድ፥ ትገዛለህ። ( ወይ፥ መሣይ፥ መኮንን)

Post by Abere » 08 Jun 2022, 18:13


"ቋቅ" የቲቪ ቋንቋ የሚለው ቃል አይደለም ካልን፤ "ወራዳ" የሚለው ቃል ለፓርላማ ንግግር ጸያፍ ነው።

ስለዚህ ጋዜጠኛውም ጋዜጠኛ ሊባል አይችልም። ወራድ ብሎ የተናገረው መለስ ዜናዊ ከጠቅላይ ሚንስትርነት ታሪክ ሰነድ መሰረዝ አለብት። ያኸ ያስማማል?

<<ወራዳ ፍጥረት ነው። አሁንም ልድገመው - 'አቶ ልደቱ አዲስ ኃይማኖት አምጥተዋል' ብሎ የቀሰቀሰ የእኛ ሰው ካለ፤ ያ ሰው የእኛ ሰው አይደለም፤ ያ ሰው ወራዳ ሌባ ነው። ልድገመው ወራዳ ሌባ ነው። ይሄ ከኢህአዲግ ጋር በምንም መልኩ ሊገናኝ የማይችል የወራዶች አመለካከት ነው። የኋላቀሮች የአድኀርያን አመለካከት ነው። እንዲያ አይነት ቆሻሻ ይዞ ኢህአዲግ ጋር መጠጋት አይገባውም ማንም ሰው ቢሆን። የሻገተ አመለካከት ይዞ ኢህአዲግ ጋር መጠጋት የለበትም። >> መለስ ዜናዊ ሚያዝያ 5 ቀን 2002 ዓ.ም. ለፓርላማው


Ethoash wrote:
08 Jun 2022, 17:57
ቋቅ፥አለኝ፥ ቋቅ፥ ብቻ፥

ይህ የዱርዬዎች ቋንቋ ነው። በቲቪ የሚወራበት ቋንቋ የተለየና የጨዋ እጝግር መሆን አለበት፣ ግን ያለተማር ጋዜጠኛ፣ የልማድ ጋዜጠኛ ምኑን ያወቀዋል።

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ቋቅ፥አለኝ፥ ቋቅ፥ ብቻ፥ ገና፥ ማነቂያህን፥ ገመድ፥ ትገዛለህ። ( ወይ፥ መሣይ፥ መኮንን)

Post by Ethoash » 08 Jun 2022, 18:16

አቶ አቡዋሯ

በጣም አመስግናለሁኝ አቶ መለስ ዜናዊ ጋዜጠኛ መሆኑን አላውቅም ነበር።።

Post Reply