ሌላ ጊዜ፥ የኢትዮጵያ ሠራዊት ሲመረቅ፥ ይሸንጠኝ ነበር። የዛሬው የፓሊስ ዕውቅና ፕሮግራምን ግን አላስደሰተኝም። ሙሶሊኒ የኢትዮጵያንና የአማራን ሕዝብ ለማስቀጥቀጥ ያዘጋጃቸው ነው የመሰለኝ።
Posted: 05 Jun 2022, 13:47
ሌላ ጊዜ፥ የኢትዮጵያ ሠራዊት ሲመረቅ፥ ይሸንጠኝ ነበር። የዛሬው የፓሊስ ዕውቅና ፕሮግራምን ግን አላስደሰተኝም። ሙሶሊኒ የኢትዮጵያንና የአማራን ሕዝብ ለማስቀጥቀጥ ያዘጋጃቸው ነው የመሰለኝ። ያሳዝናል።