Page 1 of 1

ቀኛዝማች ከድር ኤባ! ኢሕአፓ ይውደም አልልም!!

Posted: 03 Jun 2022, 22:17
by Horus

Re: ቀኛዝማች ከድር ኤባ! ኢሕአፓ ይውደም አልልም!!

Posted: 07 Jun 2022, 00:47
by Horus
ክቡሩ ከድር ኤባ ሙስሊም ናቸው ነገር ግን የመርካቶና ነፍጠኛ ሰፈር ክርስቲያን ከኪሱ ገንዘብ እያዋጣ ለዚያ ዘመን ካዲስ አበባ እጅግ ትልቅ የነበረው አዲሱ ሚካኤልን ሲያሰራ ከድር ኤባ ነበሩ በብዙ ሺ (አምሳ ሺ) አውጥተው የቤተ ክርስቲያኑን የድንዳይ ግምብ አጥር ያሰሩት!!


Re: ቀኛዝማች ከድር ኤባ! ኢሕአፓ ይውደም አልልም!!

Posted: 07 Jun 2022, 01:52
by simbe11
He was a staunch support of St. George.
It's sad to see all his money gone and his coffee processing/storage sold.
He used to own all of those buildings (BunaBored) in Merkato/Gojam berenda.

Re: ቀኛዝማች ከድር ኤባ! ኢሕአፓ ይውደም አልልም!!

Posted: 07 Jun 2022, 01:55
by Horus
simbe11 wrote:
07 Jun 2022, 01:52
He was a staunch support of St. George.
It's sad to see all his money gone and his coffee processing/storage sold.
He used to own all of those buildings (BunaBored) in Merkato/Gojam berenda.
በትክክል! አዲሱ ሚካኤልኮ ከጎጃም በረንዳ ብዙ አርቅም ! ድንቅ ሰው ነበር !!