Page 1 of 1

ጥያቄ ለአቶ አቡዋሯው

Posted: 01 Jun 2022, 17:55
by Ethoash
ከዚህ በፊት አንዱ ሁለት ቋንቋ ልጆቻችንን እናስተምር ስል አንተ ደግሞ በግዳጅ አይሆንም በፍላጎት ብቻ ነው መሆን ያለበት ብለኸናል ። ይህ ብዙዎቹ የነፍጠኛ አክቲቪስቶች መከራከሪያ አሳብ ስለሆነ መልስ ልስጥህ ፈለግሁ።

እንዳንተ አባባል እንግዲህ አማርኛም በፍላጎታችን መማር ወይም አለመማር እንችላለን ማለት ነው።

እንግዲህ ቋንቋ የግለስብ ብቻ አይደለም ከአንድ በላይ መሆን አለብህ ቋንቋን ለመጠቀም ብቻህ ከሆንክ እኮ ቋንቋም አያስፈልግህም ሁለት ስት ሆን ለመግባባት ነው የሚያስፈልግህ ስለዚህ ቋንቋ የግል ነው የሚሉት ፈሊጥ አይገባኝም

እንበል አንተ ያለኸው ኦሮሞ ክልል ነው እንበል ። ትምህርት ቤቱ በሙሉ በኦሮምኛ ይስጣል እንበል ታድያ ልጆች ህን ሳታስተምር ትቀራለህ ወይ ኦሮምኛ አላስተምርም ብለህ። ወይስ ኦሮሞ በሙሉ በአማርኛ ያስተምር ትላለህ ይህ ጥያቄ ነው።

ለምሳሌ በፈለግህወ ቋንቋ መናገር ትችላለህ ማለት አንተ ትችላለህ ማለት ነው እንጂ እኔን አስገድ ደህ ያንተን ቋንቋ ማናገር አትችልም። ለምስሌ አንድ ሱቅ ገብተህ አማርኛ ካልተናገራቹሁ ብለህ መድረቅ አትችልም። በአብዛኛው መናገር የሚችለውን ቋንቋ መልመድ አለብህ ካለመድክ ግን ያንተ እዳ ነው። ይህን የምልህ አሜሪካ አገር ነው ። የቋንቋ መብት ህ ከመንግስት መስሪያ ቤት ብቻ ነው ለምሳሌ መንግስት የቋንቋ አስተርጎሚ ሊያቀርብልህ ይገባል በፍርድ ቤት በመሳስሉት ጉዳይ ግን ይህንን መብት መስሪያ ቤት ይዘህ ሄደህ እኔ በአማርኛ ነው የምናገርው አስተርጎሚ አቅርቡልኝ ቅጠሩልኝ ማለት አትችልም።

ለምሳሌ አንድ ኦሮሞ አማራ ክልል ሄዶ በኦሮምኛ ተናገሩ እኔ አማርኛ አልችልም ማለት አይችልም። ቱሪስት እስካልሆነ ድረስ ቋንቋውን ቶሎ አውቆ መግባባት ለራሱ ነው ጥቅሙ። በኦሮሞ የሚገኙ የኢንዱስትሪ ፓርኮች በሙሉ እኛ በኦሮምኛ ነው የምንስራው ካሉ መብታቸው ነው። ችለህ መገኝት ያንተው እዳ ነው የኦሮሞ መንግስት በነፃ ቋንቋ ያስተምርሀል

አንዳንድ የስለጠኑ አገሮች ሳይቀሩ ከመንግስት ደረጃ ሁለት ቋንቋ መቻል አለባቸው ። በፈደራል መስሪያ ቤት በሙሉ ሁለት ቋንቋ መቻል አለባቸው። ይህ ማለት አንድ ጋምቤላ ያለ የፈደራል መስሪያ ቤት ስራተኞቹ የጋምቤላ ቋንቋና አማርኛ መቻል አለባቸው ስራውን ከፈለጉ ። የፈደራል መንግስት ኦሮሞ ውስጥ ያለው ደግሞ አንድ አማርኛና ኦሮምኛ መቻል አለበት። አማራ አገር ግን ለግዜው አማርኛ ቢሆንም ሁለት ቋንቋ ያላቸው ስዎችን መቅጠር አለባቸው ወይም አንድ ቋንቋ ከሚችለው ሁለት ቋንቋ የሚችለው ቀዳሚነት ያገኛል። እንዲህ እያለ ሁላችንም ሁለት ቋንቋ መቻል እንችላለን ማለት ነው። አንድ ቋንቋ ዝተት ያቆማል ማለት ነው።

እኔ ከጠየቃቹሁኝ ግን እንግሊዘኛ ከልጅነታቸው መማር አለባቸው አፍ መፍቻቸው እንግሊዘኛ መሆን አለበት ባይ ነኝ። የቀረውን ኦሮምኛና አማርኛ ልክ እንደባዮለጂ እና እንደሒሳብ ትምህርት በአንድ ክፍፍል መማር ይችላሉ። ለአምስት ክፍፍል ድረስ እንግሊዘኛ መማር አለባቸው ደግሞ የሕንድ እንግሊዘኛ ሳይሆን የአሜሪካ እንግሊዘኛ በአሜሪካኖች መማር አለባቸው ይህ ማለት ኢንተርናሽናል ተማሪዎች ይሆናሉ ማለት ነው። ልክ አሊያንስ ፍራንሴ ፈረንሳይኛ ይማራሉ ግን አማርኛ ይችላሉ እንደማለት ነው።

እኔ በጣም ያስደስተኝ ነጋዴዎች በሙሉ ቻይንኛ ችለዋል እንዲሁም እንግሊዘኛ ይችሉ ነበር በትምህርት ቤት ቢማሩት ባይ ነኝ።

Re: ጥያቄ ለአቶ አቡዋሯው

Posted: 01 Jun 2022, 18:09
by Abere
ለእራስ ፀጉር ትቀባው ቅቤ የሌላት ለእንትኗ ቅቤ አማራት አሉ። መጀመሪያ አፍ ለመክፈት ዳቦ ያስፈልጋል። ሰው ቆዳ እና ቆዳው ተጣብቆ በእርሃብ ምላሱ ተያይዞ እያየን ልባችን እያዘነ እባክህ እንድህ አውራ ወይ አታውራ የሚል ሰው እባካችሁ ተሰቃዩ ማለት ነው። ወሬ ቀለብ አይሆንም። የኢትዮጵያን ህዝብ የራበው ዳቦ ነው ምላስ እና ወሬ አይደለም።

Re: ጥያቄ ለአቶ አቡዋሯው

Posted: 01 Jun 2022, 18:29
by Ethoash
Abere wrote:
01 Jun 2022, 18:09
ለእራስ ፀጉር ትቀባው ቅቤ የሌላት ለእንትኗ ቅቤ አማራት አሉ። መጀመሪያ አፍ ለመክፈት ዳቦ ያስፈልጋል። ሰው ቆዳ እና ቆዳው ተጣብቆ በእርሃብ ምላሱ ተያይዞ እያየን ልባችን እያዘነ እባክህ እንድህ አውራ ወይ አታውራ የሚል ሰው እባካችሁ ተሰቃዩ ማለት ነው። ወሬ ቀለብ አይሆንም። የኢትዮጵያን ህዝብ የራበው ዳቦ ነው ምላስ እና ወሬ አይደለም።
Thank you! you answer all of my question .. መልስ ሲጠፋሽ መተባተብ ጀመርሽ ። ወደድሽም ጠላሽም አሜሪካ እንግሊዘኛ አልናገርም ብትል ማንም ደንታ የለውም እራስ ህን ነው የምትጎዳው ማንም ያንተን አማርኛ አይናገርልህም። መብቴ ተገፈፈ ብለህ አሜሪካ አገር መክስ ስ አትችልም። የቋንቋ መብት ህ የሚጠበቀው መንግስት ቤት ብቻ ነው። በሱቅ ፣ በመስሪያ ቤት፣ በመንገድ ላይ የፈለግኸው ተንተባተብ ማንም ያንተን አማርኛ አይቶሮግምልህም። አዎ እንዳልኩህ መንግስትና በሕወት ህ ላይ አደጋ ደርሶ ፖሊስ ከመጣ አማርኛህን እንደውም ተናገር ነው የሚሉህ በእንግሊዘኛ ከምትተባተብ ግን ሱቅ ሄደህ ይህ መብት ህ አይጠበቅልህም እንዴት እንደማስረዳህ አይገባኝም ለምን ብትል አማራ ጨርሶታል አውቆ የተኛ ስው ቢቀስቅሱት አይስማም።

Re: ጥያቄ ለአቶ አቡዋሯው

Posted: 01 Jun 2022, 21:22
by Selam/
አቶ አመዶ፣
It’s a good idea to have people learn at least two Ethiopian languages. That could be Amharic, Oromifa, Guragie, Somali, etc. But it’s unlikely anyone would come to your dry-land & learn Tigrigna. It’s a very sad state of affairs, implying the irrelevance of your region.
Ethoash wrote:
01 Jun 2022, 18:29
Abere wrote:
01 Jun 2022, 18:09
ለእራስ ፀጉር ትቀባው ቅቤ የሌላት ለእንትኗ ቅቤ አማራት አሉ። መጀመሪያ አፍ ለመክፈት ዳቦ ያስፈልጋል። ሰው ቆዳ እና ቆዳው ተጣብቆ በእርሃብ ምላሱ ተያይዞ እያየን ልባችን እያዘነ እባክህ እንድህ አውራ ወይ አታውራ የሚል ሰው እባካችሁ ተሰቃዩ ማለት ነው። ወሬ ቀለብ አይሆንም። የኢትዮጵያን ህዝብ የራበው ዳቦ ነው ምላስ እና ወሬ አይደለም።
Thank you! you answer all of my question .. መልስ ሲጠፋሽ መተባተብ ጀመርሽ ። ወደድሽም ጠላሽም አሜሪካ እንግሊዘኛ አልናገርም ብትል ማንም ደንታ የለውም እራስ ህን ነው የምትጎዳው ማንም ያንተን አማርኛ አይናገርልህም። መብቴ ተገፈፈ ብለህ አሜሪካ አገር መክስ ስ አትችልም። የቋንቋ መብት ህ የሚጠበቀው መንግስት ቤት ብቻ ነው። በሱቅ ፣ በመስሪያ ቤት፣ በመንገድ ላይ የፈለግኸው ተንተባተብ ማንም ያንተን አማርኛ አይቶሮግምልህም። አዎ እንዳልኩህ መንግስትና በሕወት ህ ላይ አደጋ ደርሶ ፖሊስ ከመጣ አማርኛህን እንደውም ተናገር ነው የሚሉህ በእንግሊዘኛ ከምትተባተብ ግን ሱቅ ሄደህ ይህ መብት ህ አይጠበቅልህም እንዴት እንደማስረዳህ አይገባኝም ለምን ብትል አማራ ጨርሶታል አውቆ የተኛ ስው ቢቀስቅሱት አይስማም።

Re: ጥያቄ ለአቶ አቡዋሯው

Posted: 02 Jun 2022, 11:51
by Abere
የትግሬው ዐመድ፤

አንተ የተዘረፈ ሃብት ይዘህ ምዕራቡ አለም በየሰአቱ አማርጠህ እየበላህ፥ ባዶ ሆድ ጠኔ እና በሞት ድባብ ስር የሚኖርን በዚህ አውራ በዚህኛው ቋንቋ አታውራ የጥላትህ ነው ትላለህ። ጠኔ የያዘው ህዝብ የሚወራበት ሳይሆን ርሃቡን የሚደፍንበት ነው የሚፈልገው። የአብርሃ ማዝሎው የፍላጎት መሰላል (Abrham Maslow's hierarchy of need)s መረዳት ያስፈልጋል። የኢትዮጵያ ህዝብ ገና አካላዊ/መሰረታዊ ፍላጎቱ (physiological needs) አልተሟልም፤ የደህነት (safety needs) ስጋት ፍራቻው ቆፈን ውስጥ እየኖረ ነው።ቋንቋ የግለሰቦች ምርጫ እንጅ በቡድን ግፊት የሚጫን ዕዳ አይደለም። ቋንቋ ማህበራዊ ሸቀጥ ሲሆን ሰዎች በፍላጎታቸው ጊዜያቸውን አውጥተው የሚገዙት ልሳናዊ ችሎታ ነው - ወያኔ ወይም ሽመልስ አብድሳ አስገድዶ ሊጭንብህ አያስፈልግም። የቋንቋ ችግር የኢትዮጵያ ህዝብ የለበትም አብሮ መኖር ዛሬ አይደለም የጀመረው። ስራ የፈታህ ሰው ነህ። ይልቅ ትግራይ ለምን ዘምተህ የትግራይን ድሃ ህዝብ ከወያኔ ነጻ አታወጣውም። :mrgreen: የትግራይ ህዝብ ችግር የዳቦ ችግር ነው። ወያኔ ተዋግተህ ነጻ ስታወጣው የዳቦ ችግር መፈታት ይጀምራል።

Re: ጥያቄ ለአቶ አቡዋሯው

Posted: 02 Jun 2022, 11:53
by Ethoash
Selam/ wrote:
01 Jun 2022, 21:22
አቶ አመዶ፣
It’s a good idea to have people learn at least two Ethiopian languages. That could be Amharic, Oromifa, Guragie, Somali, etc. But it’s unlikely anyone would come to your dry-land & learn Tigrigna. It’s a very sad state of affairs, implying the irrelevance of your region.

አቶ ሴጣን

የምልህ እኩ እንተ የምትለውን ነው። ማንም የወርቃማዎቹን ቋንቋ ተማር የሚልህ የለም ግን እነሱ ሀገር ከሄድ ግን የግድህ ተማራለህ አልማርም ማለት ትችላለህ ግን በራሰህ ፍረድ ፣ ልክ አሜሪካ ሀገር ቻይናዎች ፣ እስፓኒሾች እንግሊዘኛ ላይለምዱ ይችላሉ ግን ስራውን ሞኖፖሊ ስላያዙት ስርተው ያድራሉ እንደጣሊያን አይነቶችም እንዲሁ ግን ጠንጋራ አማራ ምን የሚሽጠው እውቅት አለም ፣ ከምንም የሌለህ ከሆነ የግድህ የሆስት ሀገር ቋንቋ መማር አለብህ። ለምሳሌ ቻይናዎች የነሱን ቋንቋ ያስተምሩሀል ለምን እነሱ ጋ ነው ገንዘቡ ያለው። ግን አንተ ከቻይናዎች ወይም ከውርቃማዎች ገንዘብ ከፈለግህ የነሱን ቋንቋ መማር አለብህ ። የኢኮኖሚ ጉዳይ ነው።

Re: ጥያቄ ለአቶ አቡዋሯው

Posted: 02 Jun 2022, 23:24
by Selam/
አቶ አመዶ፣
Why would anyone come to your hateful dry-land? Keep your shrinking Tigrigna for yourself. You would have perished without the Heavenly. Now consider learning Oromifa so you can call Jal Merro more often. KIFFU!
Ethoash wrote:
02 Jun 2022, 11:53
Selam/ wrote:
01 Jun 2022, 21:22
አቶ አመዶ፣
It’s a good idea to have people learn at least two Ethiopian languages. That could be Amharic, Oromifa, Guragie, Somali, etc. But it’s unlikely anyone would come to your dry-land & learn Tigrigna. It’s a very sad state of affairs, implying the irrelevance of your region.

አቶ ሴጣን

የምልህ እኩ እንተ የምትለውን ነው። ማንም የወርቃማዎቹን ቋንቋ ተማር የሚልህ የለም ግን እነሱ ሀገር ከሄድ ግን የግድህ ተማራለህ አልማርም ማለት ትችላለህ ግን በራሰህ ፍረድ ፣ ልክ አሜሪካ ሀገር ቻይናዎች ፣ እስፓኒሾች እንግሊዘኛ ላይለምዱ ይችላሉ ግን ስራውን ሞኖፖሊ ስላያዙት ስርተው ያድራሉ እንደጣሊያን አይነቶችም እንዲሁ ግን ጠንጋራ አማራ ምን የሚሽጠው እውቅት አለም ፣ ከምንም የሌለህ ከሆነ የግድህ የሆስት ሀገር ቋንቋ መማር አለብህ። ለምሳሌ ቻይናዎች የነሱን ቋንቋ ያስተምሩሀል ለምን እነሱ ጋ ነው ገንዘቡ ያለው። ግን አንተ ከቻይናዎች ወይም ከውርቃማዎች ገንዘብ ከፈለግህ የነሱን ቋንቋ መማር አለብህ ። የኢኮኖሚ ጉዳይ ነው።