Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42983
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ድመትና አመሏ!

Post by Horus » 31 May 2022, 15:44


Abere
Senior Member
Posts: 15519
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ድመትና አመሏ!

Post by Abere » 31 May 2022, 16:04

የዐደባባዩን በምስጢር ነው ዘ-ሀበሻ የሚያወራው።

መለስ ዜናዊ ስለ ኦሮሞ አላቸው ከሚባሉት ውስጥ:-

1) ለኦሮሞ ስልጣን ለልጅ በብርጭቆ ውሃ አይሰጥም።
2) ኦህደድ እንደ ፈጣን ሎተሪ ሲፋቅ ውስጡ ኦነግ ነው።
3) እንደ ጦጣ እየሸመጠጡ መኖር አይቻልም። [ ከዚህ ላይ ንግግሩን የሚያስታውስ ካለ ይረመኝ]

እንደ ፈራውም እውነት ሆነ። የፈሩት ይደርሳል፥የጠሉት ይወርሳል ይላል የአገሬ ሰው። ቁም ነገሩ አሁን ባለተራው በጭምትነት እና ባስተዋይነት እየተመራ ነው ወይስ እየተባባሰ ነው።

Post Reply