በአሸባሪነት የተፈረጀው ህወሃት ኤርትራን ተንኩሶ በደረሰበት ምት ክፉኛ መጎዳቱን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጿል!
በአሸባሪነት የተፈረጀው ህወሃት ኤርትራን እየተነኮስ መሆኑን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጿል፡፡
የህወሓት ቃል አቀባይ ጌታቸው ረዳ ቅዳሜ እና ዕሁድ ዕለት የኤርትራ ሠራዊት በሽራሮ በኩል ጥቃት ከፍቶ እንደነበር ቢገልጹም የኢትዮጵያ መንግስት ግን ቀድሞ ትንኮሳ ያደረገው ህወሃት እንደሆነና በዚህም ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል ብሏል፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ለአል ዐይን አማርኛ እንደተናገሩት ህወሃት የኤርትራ ጦር ጥቃት ከፈተ በሚል የሚያሰራጨው መረጃ ትክክል አይደለም፡፡
ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? ኤርትራ “ለብሔራዊ ደህንነቴያሰጋኛል” በሚል በድንበር አካባቢ ያሉ የኢትዮጵያ ቦታዎች መያዟን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለጹ የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ቅዳሜና እሁድ ተከስቷል ካሉት ግጭት በተጨማሪ ግንቦት 16 ቀን 2014 ዓ. ም የኤርትራ 57ኛ እና 21ኛ ክፍለ ጦሮች ወደ ትግራይ ክልል ጥቃት ሰንዝረው ነበር ብለዋል፡፡
አቶ ጌታቸው የኤርትራ ጦር ጥቃት መሰንዘሩን እና አዲአዋላ በተባለው አካባቢ በነበረ ውጊያ የህወሃት ታጣቂዎች ጥቃቱ መክተዋል ብለዋል፡፡ አቶ ጌታቸው ረዳ ደግሞ በውጊያው በርካቶች መቁሰላቸውንና ለህልፈት መዳረጋቸውን ገልጸው የጦር መሳሪያም ጭምር መማረካቸውን ተናግረዋል፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ (ዶ/ር) ግን ትንኮሳ ያደረገው ህወሃት እንደሆነና የተመቱትም ራሳቸው የህወሃት ታጣቂዎች እንደሆኑ ገልጸዋል፡፡ ሚኒስትሩ በኤርትራና በህወሃት መካከል ግጭት እንዲፈጠር ያደረገው ህወሃት መሆኑን ገልጸው በዚህ ሁኔታ ህወሃቶች “ሬሳ እንኳን መንሳት አልቻሉም፤ በጣም ብዙ ሰው ወድሞባቸዋል” ሲሉም ነው ለአል ዐይን አማርኛ የተናገሩት።
አል ዐይን አማርኛ፤ በህወሃትና በኤርትራ መካከል ያለው መካረርና አልፎ አልፎ እየተደረገ ያለው ውጊያ ፤ ኢትዮጵያ እና ኤርትራን ወደጦርነት ሊያስገባ አይችልም ወይ በሚል ለሚኒስትሩ ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ወደዚያ የሚያመራ ሁኔታ እንደሌለ ተናግረዋል፡፡ ህወሃት ትንኮሰውን የሚፈፅመው ሁለቱን ሀገራት ወደ ግጭት ለማስገባት እንደሆነ የገለጹ ሲሆን ይህ ግን መቼም ቢሆን “አይሳከም”ብለዋል፡፡
መንግስት በአካባቢው ያለውን ሁኔታ በተመለከተ መረጃ እንዳለው ያስታወቁት ሚኒስትሩ፤ ህወሃት ኤርትራ እና ኢትዮጵያን ለማጋጨት እየሰራ ቢሆንም ሁለቱ ሀገራት መቸም ቢሆን ወደ ግጭት አይገቡም ብለዋል፡፡
በሰሜን ኢትዮጵያ በተከሰተው ጦርነት የኤርትራ ጦር መሳተፉን በተመለከተ በርካታ ክሶች ይቀርቡበት የነበረ ሲሆን ኤርትራ ግን ይህንን አስተባብላ ነበር፡፡
ከሰሞኑ በህወሓት ኃይሎች እና በኤርትራ መንግስት ጦር መካከል ተከስቷል ስለተባለው ግጭት የኤርትራ መንግስት እስካሁን ያለው ነገር የለም፡፡
ከተጀመረ 2ኛ አመቱን እያገባደደ ያለው እና በትግራይ ክልል በፌደራል እና በህወሓት ኃይሎች መካከል የተካሄደው ጦርነት ወደ አጎራባቸው አፋር እና አማራ ክልሎች በመስፋፋቱ ጉዳት ደርሷል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማወጅ የሕወሓት ኃይሎች ተቆጣጥረዋቸው ከነበሩት ከአብዛኛው የአፋር እና የአማራ ክልል ቦታዎች ማስለቀቁን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡ ነገርግን ህወሃት ቦታዎቹን የለቀቀው ተሸንፈው ሳይሆን ለሰላም እድል ለመስጠት አስቦ እንደሆነም እንዲሁ መግለጹ ይታወሳል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት ለሰብአዊ እርዳታ ሲባል ተኩስ አቁም ካወጀ በኋላ ጦርነቱ ጋብ ያለ ቢመስልም አሁን ድጋሚ ይቀሰቀሳል የሚል ስጋት አለ፡፡ ጦርነቱ ሲጀመር ከኢትዮጵያ መንግስት ጎን በመሰለፍ በህወሓት ላይ ጦርነት የከፈተው የኤርትራ መንግስት ወደ ጦርነቱ የገባው በኤርትራ ላይ ተደቅኗል ያለውን የደህንነት ስጋት ለመቀልበስ መሆኑን ሲገልጽ ቆይቷል፡፡
በአሜሪካ መንግስት የሚደገፈው እና በአፍሪካ ህብረት የሚመራው ግጭቱን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚደረገው ጥረት እስካሁን ያመጣው ለውጥ የለም፡፡
ምንጭ: ALAIN አማርኛ
https://am.al-ain.com/article/ethiopia- ... a-conflict
የህወሓት ቃል አቀባይ ጌታቸው ረዳ ቅዳሜ እና ዕሁድ ዕለት የኤርትራ ሠራዊት በሽራሮ በኩል ጥቃት ከፍቶ እንደነበር ቢገልጹም የኢትዮጵያ መንግስት ግን ቀድሞ ትንኮሳ ያደረገው ህወሃት እንደሆነና በዚህም ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል ብሏል፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ለአል ዐይን አማርኛ እንደተናገሩት ህወሃት የኤርትራ ጦር ጥቃት ከፈተ በሚል የሚያሰራጨው መረጃ ትክክል አይደለም፡፡
ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? ኤርትራ “ለብሔራዊ ደህንነቴያሰጋኛል” በሚል በድንበር አካባቢ ያሉ የኢትዮጵያ ቦታዎች መያዟን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለጹ የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ቅዳሜና እሁድ ተከስቷል ካሉት ግጭት በተጨማሪ ግንቦት 16 ቀን 2014 ዓ. ም የኤርትራ 57ኛ እና 21ኛ ክፍለ ጦሮች ወደ ትግራይ ክልል ጥቃት ሰንዝረው ነበር ብለዋል፡፡
አቶ ጌታቸው የኤርትራ ጦር ጥቃት መሰንዘሩን እና አዲአዋላ በተባለው አካባቢ በነበረ ውጊያ የህወሃት ታጣቂዎች ጥቃቱ መክተዋል ብለዋል፡፡ አቶ ጌታቸው ረዳ ደግሞ በውጊያው በርካቶች መቁሰላቸውንና ለህልፈት መዳረጋቸውን ገልጸው የጦር መሳሪያም ጭምር መማረካቸውን ተናግረዋል፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ (ዶ/ር) ግን ትንኮሳ ያደረገው ህወሃት እንደሆነና የተመቱትም ራሳቸው የህወሃት ታጣቂዎች እንደሆኑ ገልጸዋል፡፡ ሚኒስትሩ በኤርትራና በህወሃት መካከል ግጭት እንዲፈጠር ያደረገው ህወሃት መሆኑን ገልጸው በዚህ ሁኔታ ህወሃቶች “ሬሳ እንኳን መንሳት አልቻሉም፤ በጣም ብዙ ሰው ወድሞባቸዋል” ሲሉም ነው ለአል ዐይን አማርኛ የተናገሩት።
አል ዐይን አማርኛ፤ በህወሃትና በኤርትራ መካከል ያለው መካረርና አልፎ አልፎ እየተደረገ ያለው ውጊያ ፤ ኢትዮጵያ እና ኤርትራን ወደጦርነት ሊያስገባ አይችልም ወይ በሚል ለሚኒስትሩ ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ወደዚያ የሚያመራ ሁኔታ እንደሌለ ተናግረዋል፡፡ ህወሃት ትንኮሰውን የሚፈፅመው ሁለቱን ሀገራት ወደ ግጭት ለማስገባት እንደሆነ የገለጹ ሲሆን ይህ ግን መቼም ቢሆን “አይሳከም”ብለዋል፡፡
መንግስት በአካባቢው ያለውን ሁኔታ በተመለከተ መረጃ እንዳለው ያስታወቁት ሚኒስትሩ፤ ህወሃት ኤርትራ እና ኢትዮጵያን ለማጋጨት እየሰራ ቢሆንም ሁለቱ ሀገራት መቸም ቢሆን ወደ ግጭት አይገቡም ብለዋል፡፡
በሰሜን ኢትዮጵያ በተከሰተው ጦርነት የኤርትራ ጦር መሳተፉን በተመለከተ በርካታ ክሶች ይቀርቡበት የነበረ ሲሆን ኤርትራ ግን ይህንን አስተባብላ ነበር፡፡
ከሰሞኑ በህወሓት ኃይሎች እና በኤርትራ መንግስት ጦር መካከል ተከስቷል ስለተባለው ግጭት የኤርትራ መንግስት እስካሁን ያለው ነገር የለም፡፡
ከተጀመረ 2ኛ አመቱን እያገባደደ ያለው እና በትግራይ ክልል በፌደራል እና በህወሓት ኃይሎች መካከል የተካሄደው ጦርነት ወደ አጎራባቸው አፋር እና አማራ ክልሎች በመስፋፋቱ ጉዳት ደርሷል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማወጅ የሕወሓት ኃይሎች ተቆጣጥረዋቸው ከነበሩት ከአብዛኛው የአፋር እና የአማራ ክልል ቦታዎች ማስለቀቁን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡ ነገርግን ህወሃት ቦታዎቹን የለቀቀው ተሸንፈው ሳይሆን ለሰላም እድል ለመስጠት አስቦ እንደሆነም እንዲሁ መግለጹ ይታወሳል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት ለሰብአዊ እርዳታ ሲባል ተኩስ አቁም ካወጀ በኋላ ጦርነቱ ጋብ ያለ ቢመስልም አሁን ድጋሚ ይቀሰቀሳል የሚል ስጋት አለ፡፡ ጦርነቱ ሲጀመር ከኢትዮጵያ መንግስት ጎን በመሰለፍ በህወሓት ላይ ጦርነት የከፈተው የኤርትራ መንግስት ወደ ጦርነቱ የገባው በኤርትራ ላይ ተደቅኗል ያለውን የደህንነት ስጋት ለመቀልበስ መሆኑን ሲገልጽ ቆይቷል፡፡
በአሜሪካ መንግስት የሚደገፈው እና በአፍሪካ ህብረት የሚመራው ግጭቱን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚደረገው ጥረት እስካሁን ያመጣው ለውጥ የለም፡፡
ምንጭ: ALAIN አማርኛ
https://am.al-ain.com/article/ethiopia- ... a-conflict
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: በአሸባሪነት የተፈረጀው ህወሃት ኤርትራን ተንኩሶ በደረሰበት ምት ክፉኛ መጎዳቱን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጿል!
Ejersa wrote: ↑31 May 2022, 07:34በአሸባሪነት የተፈረጀው ህወሃት ኤርትራን እየተነኮስ መሆኑን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጿል፡፡
የህወሓት ቃል አቀባይ ጌታቸው ረዳ ቅዳሜ እና ዕሁድ ዕለት የኤርትራ ሠራዊት በሽራሮ በኩል ጥቃት ከፍቶ እንደነበር ቢገልጹም የኢትዮጵያ መንግስት ግን ቀድሞ ትንኮሳ ያደረገው ህወሃት እንደሆነና በዚህም ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል ብሏል፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ለአል ዐይን አማርኛ እንደተናገሩት ህወሃት የኤርትራ ጦር ጥቃት ከፈተ በሚል የሚያሰራጨው መረጃ ትክክል አይደለም፡፡
ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? ኤርትራ “ለብሔራዊ ደህንነቴያሰጋኛል” በሚል በድንበር አካባቢ ያሉ የኢትዮጵያ ቦታዎች መያዟን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለጹ የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ቅዳሜና እሁድ ተከስቷል ካሉት ግጭት በተጨማሪ ግንቦት 16 ቀን 2014 ዓ. ም የኤርትራ 57ኛ እና 21ኛ ክፍለ ጦሮች ወደ ትግራይ ክልል ጥቃት ሰንዝረው ነበር ብለዋል፡፡
አቶ ጌታቸው የኤርትራ ጦር ጥቃት መሰንዘሩን እና አዲአዋላ በተባለው አካባቢ በነበረ ውጊያ የህወሃት ታጣቂዎች ጥቃቱ መክተዋል ብለዋል፡፡ አቶ ጌታቸው ረዳ ደግሞ በውጊያው በርካቶች መቁሰላቸውንና ለህልፈት መዳረጋቸውን ገልጸው የጦር መሳሪያም ጭምር መማረካቸውን ተናግረዋል፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ (ዶ/ር) ግን ትንኮሳ ያደረገው ህወሃት እንደሆነና የተመቱትም ራሳቸው የህወሃት ታጣቂዎች እንደሆኑ ገልጸዋል፡፡ ሚኒስትሩ በኤርትራና በህወሃት መካከል ግጭት እንዲፈጠር ያደረገው ህወሃት መሆኑን ገልጸው በዚህ ሁኔታ ህወሃቶች “ሬሳ እንኳን መንሳት አልቻሉም፤ በጣም ብዙ ሰው ወድሞባቸዋል” ሲሉም ነው ለአል ዐይን አማርኛ የተናገሩት።
አል ዐይን አማርኛ፤ በህወሃትና በኤርትራ መካከል ያለው መካረርና አልፎ አልፎ እየተደረገ ያለው ውጊያ ፤ ኢትዮጵያ እና ኤርትራን ወደጦርነት ሊያስገባ አይችልም ወይ በሚል ለሚኒስትሩ ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ወደዚያ የሚያመራ ሁኔታ እንደሌለ ተናግረዋል፡፡ ህወሃት ትንኮሰውን የሚፈፅመው ሁለቱን ሀገራት ወደ ግጭት ለማስገባት እንደሆነ የገለጹ ሲሆን ይህ ግን መቼም ቢሆን “አይሳከም”ብለዋል፡፡
መንግስት በአካባቢው ያለውን ሁኔታ በተመለከተ መረጃ እንዳለው ያስታወቁት ሚኒስትሩ፤ ህወሃት ኤርትራ እና ኢትዮጵያን ለማጋጨት እየሰራ ቢሆንም ሁለቱ ሀገራት መቸም ቢሆን ወደ ግጭት አይገቡም ብለዋል፡፡
በሰሜን ኢትዮጵያ በተከሰተው ጦርነት የኤርትራ ጦር መሳተፉን በተመለከተ በርካታ ክሶች ይቀርቡበት የነበረ ሲሆን ኤርትራ ግን ይህንን አስተባብላ ነበር፡፡
ከሰሞኑ በህወሓት ኃይሎች እና በኤርትራ መንግስት ጦር መካከል ተከስቷል ስለተባለው ግጭት የኤርትራ መንግስት እስካሁን ያለው ነገር የለም፡፡
ከተጀመረ 2ኛ አመቱን እያገባደደ ያለው እና በትግራይ ክልል በፌደራል እና በህወሓት ኃይሎች መካከል የተካሄደው ጦርነት ወደ አጎራባቸው አፋር እና አማራ ክልሎች በመስፋፋቱ ጉዳት ደርሷል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማወጅ የሕወሓት ኃይሎች ተቆጣጥረዋቸው ከነበሩት ከአብዛኛው የአፋር እና የአማራ ክልል ቦታዎች ማስለቀቁን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡ ነገርግን ህወሃት ቦታዎቹን የለቀቀው ተሸንፈው ሳይሆን ለሰላም እድል ለመስጠት አስቦ እንደሆነም እንዲሁ መግለጹ ይታወሳል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት ለሰብአዊ እርዳታ ሲባል ተኩስ አቁም ካወጀ በኋላ ጦርነቱ ጋብ ያለ ቢመስልም አሁን ድጋሚ ይቀሰቀሳል የሚል ስጋት አለ፡፡ ጦርነቱ ሲጀመር ከኢትዮጵያ መንግስት ጎን በመሰለፍ በህወሓት ላይ ጦርነት የከፈተው የኤርትራ መንግስት ወደ ጦርነቱ የገባው በኤርትራ ላይ ተደቅኗል ያለውን የደህንነት ስጋት ለመቀልበስ መሆኑን ሲገልጽ ቆይቷል፡፡
በአሜሪካ መንግስት የሚደገፈው እና በአፍሪካ ህብረት የሚመራው ግጭቱን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚደረገው ጥረት እስካሁን ያመጣው ለውጥ የለም፡፡
ምንጭ: ALAIN አማርኛ
https://am.al-ain.com/article/ethiopia- ... a-conflict
Re: በአሸባሪነት የተፈረጀው ህወሃት ኤርትራን ተንኩሶ በደረሰበት ምት ክፉኛ መጎዳቱን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጿል!
Ejersa wrote: ↑31 May 2022, 07:34በአሸባሪነት የተፈረጀው ህወሃት ኤርትራን እየተነኮስ መሆኑን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጿል፡፡
የህወሓት ቃል አቀባይ ጌታቸው ረዳ ቅዳሜ እና ዕሁድ ዕለት የኤርትራ ሠራዊት በሽራሮ በኩል ጥቃት ከፍቶ እንደነበር ቢገልጹም የኢትዮጵያ መንግስት ግን ቀድሞ ትንኮሳ ያደረገው ህወሃት እንደሆነና በዚህም ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል ብሏል፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ለአል ዐይን አማርኛ እንደተናገሩት ህወሃት የኤርትራ ጦር ጥቃት ከፈተ በሚል የሚያሰራጨው መረጃ ትክክል አይደለም፡፡
ህወሓት እና ኤርትራ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ከገቡ የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል? ኤርትራ “ለብሔራዊ ደህንነቴያሰጋኛል” በሚል በድንበር አካባቢ ያሉ የኢትዮጵያ ቦታዎች መያዟን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለጹ የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ቅዳሜና እሁድ ተከስቷል ካሉት ግጭት በተጨማሪ ግንቦት 16 ቀን 2014 ዓ. ም የኤርትራ 57ኛ እና 21ኛ ክፍለ ጦሮች ወደ ትግራይ ክልል ጥቃት ሰንዝረው ነበር ብለዋል፡፡
አቶ ጌታቸው የኤርትራ ጦር ጥቃት መሰንዘሩን እና አዲአዋላ በተባለው አካባቢ በነበረ ውጊያ የህወሃት ታጣቂዎች ጥቃቱ መክተዋል ብለዋል፡፡ አቶ ጌታቸው ረዳ ደግሞ በውጊያው በርካቶች መቁሰላቸውንና ለህልፈት መዳረጋቸውን ገልጸው የጦር መሳሪያም ጭምር መማረካቸውን ተናግረዋል፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ (ዶ/ር) ግን ትንኮሳ ያደረገው ህወሃት እንደሆነና የተመቱትም ራሳቸው የህወሃት ታጣቂዎች እንደሆኑ ገልጸዋል፡፡ ሚኒስትሩ በኤርትራና በህወሃት መካከል ግጭት እንዲፈጠር ያደረገው ህወሃት መሆኑን ገልጸው በዚህ ሁኔታ ህወሃቶች “ሬሳ እንኳን መንሳት አልቻሉም፤ በጣም ብዙ ሰው ወድሞባቸዋል” ሲሉም ነው ለአል ዐይን አማርኛ የተናገሩት።
አል ዐይን አማርኛ፤ በህወሃትና በኤርትራ መካከል ያለው መካረርና አልፎ አልፎ እየተደረገ ያለው ውጊያ ፤ ኢትዮጵያ እና ኤርትራን ወደጦርነት ሊያስገባ አይችልም ወይ በሚል ለሚኒስትሩ ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ወደዚያ የሚያመራ ሁኔታ እንደሌለ ተናግረዋል፡፡ ህወሃት ትንኮሰውን የሚፈፅመው ሁለቱን ሀገራት ወደ ግጭት ለማስገባት እንደሆነ የገለጹ ሲሆን ይህ ግን መቼም ቢሆን “አይሳከም”ብለዋል፡፡
መንግስት በአካባቢው ያለውን ሁኔታ በተመለከተ መረጃ እንዳለው ያስታወቁት ሚኒስትሩ፤ ህወሃት ኤርትራ እና ኢትዮጵያን ለማጋጨት እየሰራ ቢሆንም ሁለቱ ሀገራት መቸም ቢሆን ወደ ግጭት አይገቡም ብለዋል፡፡
በሰሜን ኢትዮጵያ በተከሰተው ጦርነት የኤርትራ ጦር መሳተፉን በተመለከተ በርካታ ክሶች ይቀርቡበት የነበረ ሲሆን ኤርትራ ግን ይህንን አስተባብላ ነበር፡፡
ከሰሞኑ በህወሓት ኃይሎች እና በኤርትራ መንግስት ጦር መካከል ተከስቷል ስለተባለው ግጭት የኤርትራ መንግስት እስካሁን ያለው ነገር የለም፡፡
ከተጀመረ 2ኛ አመቱን እያገባደደ ያለው እና በትግራይ ክልል በፌደራል እና በህወሓት ኃይሎች መካከል የተካሄደው ጦርነት ወደ አጎራባቸው አፋር እና አማራ ክልሎች በመስፋፋቱ ጉዳት ደርሷል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማወጅ የሕወሓት ኃይሎች ተቆጣጥረዋቸው ከነበሩት ከአብዛኛው የአፋር እና የአማራ ክልል ቦታዎች ማስለቀቁን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡ ነገርግን ህወሃት ቦታዎቹን የለቀቀው ተሸንፈው ሳይሆን ለሰላም እድል ለመስጠት አስቦ እንደሆነም እንዲሁ መግለጹ ይታወሳል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት ለሰብአዊ እርዳታ ሲባል ተኩስ አቁም ካወጀ በኋላ ጦርነቱ ጋብ ያለ ቢመስልም አሁን ድጋሚ ይቀሰቀሳል የሚል ስጋት አለ፡፡ ጦርነቱ ሲጀመር ከኢትዮጵያ መንግስት ጎን በመሰለፍ በህወሓት ላይ ጦርነት የከፈተው የኤርትራ መንግስት ወደ ጦርነቱ የገባው በኤርትራ ላይ ተደቅኗል ያለውን የደህንነት ስጋት ለመቀልበስ መሆኑን ሲገልጽ ቆይቷል፡፡
በአሜሪካ መንግስት የሚደገፈው እና በአፍሪካ ህብረት የሚመራው ግጭቱን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚደረገው ጥረት እስካሁን ያመጣው ለውጥ የለም፡፡
ምንጭ: ALAIN አማርኛ
https://am.al-ain.com/article/ethiopia- ... a-conflict
Re: በአሸባሪነት የተፈረጀው ህወሃት ኤርትራን ተንኩሶ በደረሰበት ምት ክፉኛ መጎዳቱን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጿል!
D$edbe cadre,
Your priority should have been decimating, dismantling and burying the TPLF once and for all.
You are blabbering something else. Garbage.
Your priority should have been decimating, dismantling and burying the TPLF once and for all.
You are blabbering something else. Garbage.
Re: በአሸባሪነት የተፈረጀው ህወሃት ኤርትራን ተንኩሶ በደረሰበት ምት ክፉኛ መጎዳቱን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጿል!
I told you to decimate, to dismantle and bury the TPLF.
Instead of doing that you are labeling the very people who are against the Weyannies a woyannie and busy arresting Amharas.
Yes, the Weyannies are filthy. Everybody knows that. But then why don’t you destroy them? Why are you expecting the Eritreans to do it for you?
It is for that reason I called you garbage. That is exactly who you are.
Instead of doing that you are labeling the very people who are against the Weyannies a woyannie and busy arresting Amharas.
Yes, the Weyannies are filthy. Everybody knows that. But then why don’t you destroy them? Why are you expecting the Eritreans to do it for you?
It is for that reason I called you garbage. That is exactly who you are.
Re: በአሸባሪነት የተፈረጀው ህወሃት ኤርትራን ተንኩሶ በደረሰበት ምት ክፉኛ መጎዳቱን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጿል!
If the Eritrean force started an offense, it will not take 5 days to reach Mekele & collect leaders of the ragtag militias!
Right wrote: ↑31 May 2022, 10:24I told you to decimate, to dismantle and bury the TPLF.
Instead of doing that you are labeling the very people who are against the Weyannies a woyannie and busy arresting Amharas.
Yes, the Weyannies are filthy. Everybody knows that. But then why don’t you destroy them? Why are you expecting the Eritreans to do it for you?
It is for that reason I called you garbage. That is exactly who you are.
Re: በአሸባሪነት የተፈረጀው ህወሃት ኤርትራን ተንኩሶ በደረሰበት ምት ክፉኛ መጎዳቱን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጿል!
You don’t have to announce it just go ahead and finish them off.
-
Weyane.is.dead
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: በአሸባሪነት የተፈረጀው ህወሃት ኤርትራን ተንኩሶ በደረሰበት ምት ክፉኛ መጎዳቱን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጿል!
Low iq vermin weyanay you want to cry to IC genocide again. It's better keeping you quarantined until you start cannibalising each other like losers always do. Whenever you make a false move another vertebrae will be smashed
Re: በአሸባሪነት የተፈረጀው ህወሃት ኤርትራን ተንኩሶ በደረሰበት ምት ክፉኛ መጎዳቱን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጿል!
You proposed to walk in and capture Mekele and we said go ahead.
And now you are saying the status quo is better.
OK.
You have to choose one of the two.
No need to rant. I am with you do what ever it takes to destroy TPLF.
So, now you are officially an Ethiopian because you describe yourself in a plural with Ethiopians. What happened to independent Eritrea.
As if we care.
And now you are saying the status quo is better.
OK.
You have to choose one of the two.
No need to rant. I am with you do what ever it takes to destroy TPLF.
So, now you are officially an Ethiopian because you describe yourself in a plural with Ethiopians. What happened to independent Eritrea.
As if we care.
-
Weyane.is.dead
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: በአሸባሪነት የተፈረጀው ህወሃት ኤርትራን ተንኩሶ በደረሰበት ምት ክፉኛ መጎዳቱን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጿል!
No you're not with me. You're a weyane rodent.
Right wrote: ↑31 May 2022, 16:23You proposed to walk in and capture Mekele and we said go ahead.
And now you are saying the status quo is better.
OK.
You have to choose one of the two.
No need to rant. I am with you do what ever it takes to destroy TPLF.
So, now you are officially an Ethiopian because you describe yourself in a plural with Ethiopians. What happened to independent Eritrea.
As if we care.