በኦሮሞ ክልል ውስጥ የነበሩት የአማራ ተወላጆች ከተገደሉና ከተፈናቀሉ በኋላ፥ የጸጥታ ኃላፊው፥ ኦሮሞ ክልል አሁን ሠላም ነው ይለናል። ታዲያ፥ የተፈናቀሉት ወደ ቅያሳቸው መመለስ ይችላሉ ማለት
Posted: 30 May 2022, 14:23
በኦሮሞ ክልል ውስጥ የነበሩት የአማራ ተወላጆች ከተገደሉና ከተፈናቀሉ በኋላ፥ የጸጥታ ኃላፊው፥ ኦሮሞ ክልል አሁን ሠላም ነው ይለናል። ታዲያ፥ የተፈናቀሉት የአማራ ተወላጆች ወደ ቅያሳቸው መመለስ ይችላሉ ማለት ነው?