Page 1 of 1

የሰብዓዊ መብት ተሟጋች እስክንድር ነጋ ምክር ለብልጽግና << ፋኖን ለመደምሰስ ያደረጋችሁት ሙከራ ሁሉ አልተሳካም፤ ይህን ከንቱ ሙከራ ብታቆሙት አገሪቱን ከመፍረስ አደጋ ያድናል።>>

Posted: 29 May 2022, 18:49
by Abere
የሰብዓዊ መብት ተሟጋች እስክንድር ነጋ ምክር ለብልጽግና << ፋኖን ለመደምሰስ ያደረጋችሁት ሙከራ ሁሉ አልተሳካም፤ ይህን ከንቱ ሙከራ ብታቆሙት አገሪቱን ከመፍረስ አደጋ ያድናል።>> ብልጽግና ለህልውናው የሚያስብ ከሆነ ፋኖ ጋር ግብግብ አያስፈልገውም።ከዚህ ውጭ ይሆናል በእሳት መጫዎች።