ኮረም-አላማጣ እና ዋጃ ለምን እንደ ወልቃይት ከወራሪ ትግሬ ወያኔ ነጻ አልወጡም? የዚህ ጥያቄ መልስ ከ3 አይበልጡም።
Posted: 16 May 2022, 14:15
ኮረም-አላማጣ እና ዋጃ ለምን እንደ ወልቃይት ከወራሪ ትግሬ ወያኔ ነጻ አልወጡም? የዚህ ጥያቄ መልስ ከ3 አይበልጡም።
1) የበተለይ የኮረም እና አላማጣ ህዝብ የወልቃይት ሁመራ ያህል ጽናት ባለማሳየቱ። ይህ ሲባል በጽናት ስለ አማራነታቸው ከመታገል ጎን የኦነግ እና የትህነግ ስውር የመከፋፈል ፕሮፓጋንዳ በመሆን የማማለያ ተስፋ የዞንነት ፍላጎት ስለ ዋጀጁ። ጉጉታም ሰው አንድ ነገር መያዝ አይችልም። ሁሉንም የዱር ጅግራ ወይም ቆቅ እይዛለሁ የማለት ከንቱ ልፋት ነው።
2) ኮረም አላማጣ እጅግ አመቺ ጥርጊያ መንገድ ላይ በመሆናቸው በተለያየ መልኩ ሰርጎ ገብ ወያኔዎች ከልክ በላይ የደረጁበት ለጊዜው ብርቱ መስዋዕት ባለመክፈል ወያኔን በስልት ለማንበርከክ የሚል ስሌት ሊኖር በመቻሉ።
3) የፌደራል መንግስቱን የሚመራው ኦሮሙማ ብልጽግና እነኝህን ቦታዎች ለወያኔ በስጦታ በማቅረብ ለመደራደር በማሰቡ፡ የኮረም አላማጣ አማራ ፋኖዎች እንደ ሁመራ ወልቃይት እንዳይጠናከሩ ስለሚፈልግ። መቸም ስለ ዋጃ የሚያቅ ሰው እጅግ ነው የሚያሳፍረው ዋጃ ትግሬ ነው ብሎ ሲጠራ። ዋጃ ጥርት ያለ የወሎዬ አማርኛ የሚነገር ህዝብ ነው፤አላማጣ 95% አማራ ነው።
1) የበተለይ የኮረም እና አላማጣ ህዝብ የወልቃይት ሁመራ ያህል ጽናት ባለማሳየቱ። ይህ ሲባል በጽናት ስለ አማራነታቸው ከመታገል ጎን የኦነግ እና የትህነግ ስውር የመከፋፈል ፕሮፓጋንዳ በመሆን የማማለያ ተስፋ የዞንነት ፍላጎት ስለ ዋጀጁ። ጉጉታም ሰው አንድ ነገር መያዝ አይችልም። ሁሉንም የዱር ጅግራ ወይም ቆቅ እይዛለሁ የማለት ከንቱ ልፋት ነው።
2) ኮረም አላማጣ እጅግ አመቺ ጥርጊያ መንገድ ላይ በመሆናቸው በተለያየ መልኩ ሰርጎ ገብ ወያኔዎች ከልክ በላይ የደረጁበት ለጊዜው ብርቱ መስዋዕት ባለመክፈል ወያኔን በስልት ለማንበርከክ የሚል ስሌት ሊኖር በመቻሉ።
3) የፌደራል መንግስቱን የሚመራው ኦሮሙማ ብልጽግና እነኝህን ቦታዎች ለወያኔ በስጦታ በማቅረብ ለመደራደር በማሰቡ፡ የኮረም አላማጣ አማራ ፋኖዎች እንደ ሁመራ ወልቃይት እንዳይጠናከሩ ስለሚፈልግ። መቸም ስለ ዋጃ የሚያቅ ሰው እጅግ ነው የሚያሳፍረው ዋጃ ትግሬ ነው ብሎ ሲጠራ። ዋጃ ጥርት ያለ የወሎዬ አማርኛ የሚነገር ህዝብ ነው፤አላማጣ 95% አማራ ነው።