Page 1 of 1

"የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል"

Posted: 05 May 2022, 02:35
by Revelations
‹‹የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል››፦ የጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ጠበቃ




ዕረቡ ሚያዚያ 26 ቀን 2014 (አዲስ ማለዳ) ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ከመኖርያ ቤቱ ባሳለፍነዉ እሁድ በመንግስት አካላት ለጥያቄ ትፈለጋለህ ተብሎ ቢወሰድም እስካሁን ያለበትን ለማወወቅ አለመቻላቸውን ጠበቃው አዲሱ አልጋው ገለፁ፡፡

ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ሚያዝያ 23/2014 ጠዋት 4 ሰዓት ላይ በአዲሰ አበባ ከተማ አሰተዳደር ሀያት ባቡር ጣቢያ አካባቢ ከሚገኘው መኖሪያ ቤቱ በመንግሥት የፀጥታ ሀይሎች መወሰዱንና የት እንዳለ ማወቅ እንዳልተቻለ ጠበቃዉ ለኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የራዲዮ ጣቢያ ተናግረዋል፡፡

ስምንት የሚሆኑ ሲቪል የለበሱ የመንግስት አካላት ነን ብለው የመጡ ሰዎች ለጥያቄ ነው የምንፈልገው ብለው መወስዳቸውን አስታውሰው፣ የት እንደታሰረ ባላውቅም ምናልባት ፍ/ቤት ሊያቀርቡት ይችላሉ በሚል ተሰፋ ትላንት ሚያዚያ 25/2014 ጠዋት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀርቦ ከሆነ በሚል ለማጣራት ከ3 ሰዓት እስከ 5 ሰዓት ድረስ ቆይቼ ነበር ብለዋል ጠበቃዉ፡፡

‹‹ነገር ግን አንድም መርማሪ ፖሊስ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይን በችሎቱ አላቀረበውም›› ሲሉ የጋዜጠኛው ጠበቃ የሆኑት አዲሱ አልጋው ለራዲዮ ጣቢያው ተናግረዋል፡፡

በተጨማሪም ይህ አልሆን ሲል ‹‹የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል›› ሲሉም ገልፀዋል፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለ የሥራ ባልደረቦቹ ወደ ኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ቅሬታ ለማቅረብ መሄዳቸውን አስታውስው፤ ያንን ተከትሎም የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሸን ጉዳዩን አጣርቶ መግለጫ አውጥቷል ብለዋል፡፡

ኮሚሽኑ በበኩሉ ጋዜጠኛው ያለበትን ሁኔታ እና የታሰረበትን ቦታ ለማወቅ ጥረት ያደረገ ቢሆንም፣ መረጃ ማግኘት ባለመቻሉ የጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ጉዳይ እንዳሳሰበው መግለፁ ይታወሳል፡፡

መንግስትም ጉዳዩን በአፅኖት ተመልክቶ ምላሽ እንዲሰጥበት ማሳሰቡን በማንሳት መንግስትም በፍጥነት ምላሽ ይሰጥበታል ብለው እንደሚምኑ አንስተዋል፡፡

የጋዜጠኛው ጠበቃ አክለውም እነዚህ አማራጮችን ተጠቅመው ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ያለበት ወቅታዊ ሁኔታ ካልታወቀ፣ ወደ ፍትሕ ሚኒስቴር መሄዳቸው እንደማይቀርም ገልፀዋል፡፡

Re: "የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል"

Posted: 05 May 2022, 11:10
by Revelations

Re: "የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል"

Posted: 05 May 2022, 12:05
by Revelations

Re: "የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል"

Posted: 05 May 2022, 13:18
by Revelations

Re: "የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል"

Posted: 05 May 2022, 13:31
by Revelations
Please wait, video is loading...

Re: "የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል"

Posted: 05 May 2022, 15:06
by Revelations

Re: "የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል"

Posted: 06 May 2022, 13:13
by Revelations

Re: "የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል"

Posted: 06 May 2022, 13:47
by Revelations

Re: "የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል"

Posted: 06 May 2022, 21:25
by Revelations

Re: "የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል"

Posted: 07 May 2022, 13:13
by Revelations

Re: "የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል"

Posted: 07 May 2022, 13:19
by Ethoash
ምን አይነት ስም ነው ጎሜኔ ሲሳይ
እና የጠበቃው ስም ይባስ አዲሱ አልጋዬ

ሁለቱንም ወደ ጦር ሜዳ ነበር መላክ በስመ ጡፉነት ብቻ

Revelations are speaking to yourself I feel sorry and I reply I hope this might help with your condition

Re: "የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል"

Posted: 07 May 2022, 13:57
by Abere
አፋኖች ጎበዜን (Man of courage) አርሱን እንጅ የሀሳቡን ርትዕነት እና ራዕዩን ማፈን አልቻሉም - አይችሉም። አንተን ግን ከድቅድቅ ጥላቻ እና የድንቁርና እስርቤት ማን ያስፈታሃል?

አንድ ምክር ብቻ አለኝ - ከፕሮፌሰር ሀረገወይን 101 Introduction to civility የሰዋዊነት ትምህርት እንድትወስድ ምኞቴ ነው። You are an untamed soul to live up to the standard of being human of any human society. You should be taken out of the harmful culture of Woyane and be rinsed off. An individual is the product of his culture. Unfortunately, you are the product of the wrongful ones, it is not your fault it is defect of the culture that made you who you are – a bad soul.

Ethoash wrote:
07 May 2022, 13:19
ምን አይነት ስም ነው ጎሜኔ ሲሳይ
እና የጠበቃው ስም ይባስ አዲሱ አልጋዬ

ሁለቱንም ወደ ጦር ሜዳ ነበር መላክ በስመ ጡፉነት ብቻ

Revelations are speaking to yourself I feel sorry and I reply I hope this might help with your condition

Re: "የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሄጄ ብጠይቅም የለም ብለውኛል"

Posted: 07 May 2022, 18:50
by Right
Addisu Alegaye and Gobeze Sisay
Good old traditional Amharic names.

If you don’t like it then too bad.
You better waste your time on something else.