Page 1 of 1

"ወጣት ማህበሩ ጋር ተነጋግረን በምናወጣላችሁ መስመር፣ ሁሉም ሰው ወደ ስልጠና ይገባል።" የደሴ ከተማ ህዝባዊ መጅሊስ እና ሙስሊም ወጣቶች ማህበር የአቋም መግለጫ።

Posted: 03 May 2022, 07:40
by sarcasm
የደሴ ከተማ ህዝባዊ መጅሊስ እና ሙስሊም ወጣቶች ማህበር የአቋም መግለጫ።
-------------
"ኢድ ከሰገድን በሗላ፣... ወጣት ማህበሩ ጋር ተነጋግረን በምናወጣላችሁ መስመር፣ ሁሉም ሰው ወደ ስልጠና ይገባል።"... "ጦርነት ነው በቃ ባጭሩ፤ ተደራጅተን መዋጋት አለብን።"

"ቁርኣን ትክክለኛውን መንገድ ይመራናል፣ ሰይፍ (መሳሪያ)... ማንነታችንን ያስከብራል።"

"እኔ የቀድሞ የአየር ሃይል አባል ነኝ፤ የሚሰለጥን ወታደር ካለ፣ እኔ እስትንፋሴ እስካለች ድረስ አሰለጥነዋለሁ።"