-
- Member
- Posts: 4285
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
ባህላዊ ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ - ወዲ ነጮንም እስርቤት ገደሉት
ሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን ፈቃዱ (ወዲ ነጮ) በድንገት ሕይወታቸው አለፈ
በትግራይ የተቀሰቀሰውን ጦርነት ተከትሎ በእስር ላይ የነበሩት ሜጀር ጄነራል ገብረመድኅን ፈቃዱ ባልታወቀ ምክንያት ሕይወታቸው አለፈ።
በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የኮምዩኒኬሽን ኤሌክትሮኒክስ ሳይበር ዋና መምርያ ኃላፊ የነበሩት ሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን ፈቃዱ (በትግል ስማቸው ወዲ ነጮ) ዛሬ ሰኞ ሚያዝያ 24/2014 ዓ. ም. ባልታወቀ ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉን የቤተሰባቸው አባላት፣ ጠበቃቸው እና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አረጋገጠዋል።
የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ስለ ግለሰቡ ህልፈት፣ በቃሊቲ ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ማዕከል የቀጠሮ እስረኛው ሰኞ ጠዋት 3፡30 ገደማ "ባለቤታቸው እና ልጃቸው አስጠርተዋቸው እያወሩ እያለ በድንገት መውድቃቸውን" ገልጿል።
ይህንንም ተከትሎ ወድያውኑ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ወደ ሕክምና ቦታ ቢወሰዱም ሕይታቸው ያለፈ መሆኑን የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ገልጿል፡፡
የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ጨምሮም የሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን ፈቃዱ ህልፈት ምክንያት ምን እንደሆነ ለማወቅ አስክሬናቸው ለተጨማሪ ምርመራ ወደ ሕክምና ተቋም መላኩን አመልክቷል::
ቀደም ሲል የአግአዚ ክፍለ ጦር ኣዛዥ የነበሩት ሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን፣ በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የኮምዩኒኬሽንን ኤሌክትሮኒክስ ሳይበር ዋና መምርያ ኃላፊ በነበሩበት ጊዜ ከሰሜን ዕዝ ጋር የነበረው ወታደራዊ የሬዲዮ ግንኙነት እንዲቋረጥ አድርገዋል በሚል በአገር ክህደት ወንጀል ተከሰው እስር ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እየተከታተሉ ቆይተዋል።
ቢቢሲ የሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን ፈቃዱ ባለቤትን በስልክ ለማነጋገር የሞከረ ሲሆን፣ ማናገር ስላልቻሉ የባለቤታቸው እህት የጄነራሉ ሞት እውነት መሆኑን አረጋግጠዋል።
ጄነራሉ ታስረው በቆዩበት በቃሊቲ እስር ቤት ሕይወታቸው ማለፉን አረጋገጠው፣ ሆኖም በምን ምክንያት ለሞት እንደበቁ እንደማያውቁ ተናግረዋል።
"አዎ፤ ዛሬ ጠዋት ነው ሕይወቱ ያለፈው። በዚያው በቃሊቲ እስር ቤት ውስጥ ነው የሞተው" ሲሉ የባለቤታቸው እህት ለቢቢሲ ገልጸዋል።
ከዚህ በፊት ጄነራሉ ታመው እንደማያቁ እና ጤነኛ እንደነበሩም ተናግረዋል።
ቢቢሲ ያነጋገራቸው የጄኔራሉ ጠበቃ ዛሬ የፍርድ ቤት ቀጠሮ እንደነበራቸውና በበዓሉ ምክንያት ወደ ነገ የተላለፈውን የፍርድ ቤት ቀጠሮ ሲጠባበቁ እንደነበረና ደንበኛቸውን ባለፈው ሐሙስና አርብ ሲያገኘዋቸው ሙሉ ጤነኛ እንደነበሩ አብራርተዋል።
የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ገረመው አያሌው በበኩላቸው፣ "ልክ ነው [ጄነራሉ] ሕይወታቸው አልፏል። ቤተሰብ ጥየቃ ላይ ነበሩ። ከባለቤታቸውና ከልጃቸው ጋር እያወሩ ሳለ ነው ድንገት የወደቁት። ቤተሰቦችም ጭምር አንድ ላይ ሆነው ወደ ሕክምና በሚወሰዱበት ጊዜ ሕይወታቸው አልፏል" በማለት ለቢቢሲ አስረድተዋል።
ለጄነራሉ ህልፈት ምክንያቱ ምን እንደሆነ የተጠየቁት አቶ ገረመው "የሕክምና መረጃ እየጠበቅን ነው" በማለት ምክንያቱ ምን እንደሆነ እንደማያውቁ ተናግረዋል።
ከ1975 ዓ. ም. ጀምሮ የደርግ ሥርዓትን ለመደምሰስ በነበረው ትግል የትግራይ ሕዝብ ወደሚያካሂደው ሕዝባዊ ትግል የተቀላቀሉት ሜጄር ጄነራል ገብረመድኅን ወይም ወዲ ነጮ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት የ21ኛው ክፍለ ጦር አዛዥ በመሆን በገማህሎ ግንባር ዘመቻ ፀሐይ ግብአት፣ ሰምበል፣ ባድመ ከመሩ ወታደራዊ መኮንኖች አንዱ እንደነበሩ ይነገራል።
ሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን ፈቃዱ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ሥልጣን ከመምጣታችው በፊት የአግአዚ ክፍለ ጦር ኣዛዥ የነበሩ ሲሆን፣ ከዚያም እስከታሰሩበት ጊዜ ድረስ ደግሞ በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የኮምዩኒኬሽንና ኤሌክትሮኒክስ ሳይበር ዋና መምርያ ኃላፊ ነበሩ።
በተጨማሪም በሰላም አስከባሪነት በላይቤሪያ እንዲሁም በሶማሊያ በተካሄደ ወታደራዊ ተልዕኮ ውስጥ ተሳትፈው እንደነበር ይነገራል።
ባለፈው ዓመት ትግራይ ውስጥ የተቀሰቀሰውን ጦርነት ተከትሎ በከፍተኛ የአገር ክህደት ወንጀል ከተከሰሱት የፖለቲካና ወታደራዊ ባለሥልጣናት መካከል ሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን ፈቃዱ አንዱ ናቸው።
Via BBC
በትግራይ የተቀሰቀሰውን ጦርነት ተከትሎ በእስር ላይ የነበሩት ሜጀር ጄነራል ገብረመድኅን ፈቃዱ ባልታወቀ ምክንያት ሕይወታቸው አለፈ።
በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የኮምዩኒኬሽን ኤሌክትሮኒክስ ሳይበር ዋና መምርያ ኃላፊ የነበሩት ሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን ፈቃዱ (በትግል ስማቸው ወዲ ነጮ) ዛሬ ሰኞ ሚያዝያ 24/2014 ዓ. ም. ባልታወቀ ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉን የቤተሰባቸው አባላት፣ ጠበቃቸው እና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አረጋገጠዋል።
የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ስለ ግለሰቡ ህልፈት፣ በቃሊቲ ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ማዕከል የቀጠሮ እስረኛው ሰኞ ጠዋት 3፡30 ገደማ "ባለቤታቸው እና ልጃቸው አስጠርተዋቸው እያወሩ እያለ በድንገት መውድቃቸውን" ገልጿል።
ይህንንም ተከትሎ ወድያውኑ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ወደ ሕክምና ቦታ ቢወሰዱም ሕይታቸው ያለፈ መሆኑን የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ገልጿል፡፡
የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ጨምሮም የሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን ፈቃዱ ህልፈት ምክንያት ምን እንደሆነ ለማወቅ አስክሬናቸው ለተጨማሪ ምርመራ ወደ ሕክምና ተቋም መላኩን አመልክቷል::
ቀደም ሲል የአግአዚ ክፍለ ጦር ኣዛዥ የነበሩት ሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን፣ በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የኮምዩኒኬሽንን ኤሌክትሮኒክስ ሳይበር ዋና መምርያ ኃላፊ በነበሩበት ጊዜ ከሰሜን ዕዝ ጋር የነበረው ወታደራዊ የሬዲዮ ግንኙነት እንዲቋረጥ አድርገዋል በሚል በአገር ክህደት ወንጀል ተከሰው እስር ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እየተከታተሉ ቆይተዋል።
ቢቢሲ የሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን ፈቃዱ ባለቤትን በስልክ ለማነጋገር የሞከረ ሲሆን፣ ማናገር ስላልቻሉ የባለቤታቸው እህት የጄነራሉ ሞት እውነት መሆኑን አረጋግጠዋል።
ጄነራሉ ታስረው በቆዩበት በቃሊቲ እስር ቤት ሕይወታቸው ማለፉን አረጋገጠው፣ ሆኖም በምን ምክንያት ለሞት እንደበቁ እንደማያውቁ ተናግረዋል።
"አዎ፤ ዛሬ ጠዋት ነው ሕይወቱ ያለፈው። በዚያው በቃሊቲ እስር ቤት ውስጥ ነው የሞተው" ሲሉ የባለቤታቸው እህት ለቢቢሲ ገልጸዋል።
ከዚህ በፊት ጄነራሉ ታመው እንደማያቁ እና ጤነኛ እንደነበሩም ተናግረዋል።
ቢቢሲ ያነጋገራቸው የጄኔራሉ ጠበቃ ዛሬ የፍርድ ቤት ቀጠሮ እንደነበራቸውና በበዓሉ ምክንያት ወደ ነገ የተላለፈውን የፍርድ ቤት ቀጠሮ ሲጠባበቁ እንደነበረና ደንበኛቸውን ባለፈው ሐሙስና አርብ ሲያገኘዋቸው ሙሉ ጤነኛ እንደነበሩ አብራርተዋል።
የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ገረመው አያሌው በበኩላቸው፣ "ልክ ነው [ጄነራሉ] ሕይወታቸው አልፏል። ቤተሰብ ጥየቃ ላይ ነበሩ። ከባለቤታቸውና ከልጃቸው ጋር እያወሩ ሳለ ነው ድንገት የወደቁት። ቤተሰቦችም ጭምር አንድ ላይ ሆነው ወደ ሕክምና በሚወሰዱበት ጊዜ ሕይወታቸው አልፏል" በማለት ለቢቢሲ አስረድተዋል።
ለጄነራሉ ህልፈት ምክንያቱ ምን እንደሆነ የተጠየቁት አቶ ገረመው "የሕክምና መረጃ እየጠበቅን ነው" በማለት ምክንያቱ ምን እንደሆነ እንደማያውቁ ተናግረዋል።
ከ1975 ዓ. ም. ጀምሮ የደርግ ሥርዓትን ለመደምሰስ በነበረው ትግል የትግራይ ሕዝብ ወደሚያካሂደው ሕዝባዊ ትግል የተቀላቀሉት ሜጄር ጄነራል ገብረመድኅን ወይም ወዲ ነጮ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት የ21ኛው ክፍለ ጦር አዛዥ በመሆን በገማህሎ ግንባር ዘመቻ ፀሐይ ግብአት፣ ሰምበል፣ ባድመ ከመሩ ወታደራዊ መኮንኖች አንዱ እንደነበሩ ይነገራል።
ሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን ፈቃዱ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ሥልጣን ከመምጣታችው በፊት የአግአዚ ክፍለ ጦር ኣዛዥ የነበሩ ሲሆን፣ ከዚያም እስከታሰሩበት ጊዜ ድረስ ደግሞ በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የኮምዩኒኬሽንና ኤሌክትሮኒክስ ሳይበር ዋና መምርያ ኃላፊ ነበሩ።
በተጨማሪም በሰላም አስከባሪነት በላይቤሪያ እንዲሁም በሶማሊያ በተካሄደ ወታደራዊ ተልዕኮ ውስጥ ተሳትፈው እንደነበር ይነገራል።
ባለፈው ዓመት ትግራይ ውስጥ የተቀሰቀሰውን ጦርነት ተከትሎ በከፍተኛ የአገር ክህደት ወንጀል ከተከሰሱት የፖለቲካና ወታደራዊ ባለሥልጣናት መካከል ሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን ፈቃዱ አንዱ ናቸው።
Via BBC
Re: ባህላዊ ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ - ወዲ ነጮንም እስርቤት ገደሉት
Why was this guy left behind when top terrorists Sebhat &Abay was released?
No sympathy for him.
No sympathy for him.
-
- Member
- Posts: 4285
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ባህላዊ ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ - ወዲ ነጮንም እስርቤት ገደሉት
He will ki*ll them all one at a time just so it continues to be painful for the TPLF herd 

Re: ባህላዊ ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ - ወዲ ነጮንም እስርቤት ገደሉት
ጋሎች አፍነው የገደሉት የትግሬ ባህላዊ ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ - ወዲ ነጮንም እኒህ ነበሩ!!





-
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: ባህላዊ ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ - ወዲ ነጮንም እስርቤት ገደሉት
Wedi any blood relation with the guy that you care to share. You seem agitated.
Re: ባህላዊ ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ - ወዲ ነጮንም እስርቤት ገደሉት
Everybody knew who killed this guy.Sam Ebalalehu wrote: ↑02 May 2022, 16:51Wedi any blood relation with the guy that you care to share. You seem agitated.


-
- Member
- Posts: 4285
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ባህላዊ ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ - ወዲ ነጮንም እስርቤት ገደሉት
This so called general was instrumental in the murder of thousands of ENDF soldiers in their sleep in that fateful night of November. He was the key person in redirecting the communications systems of ENDF to be totally controlled by TPLF. One wonders what the Abiy administration was doing when appointing such people to the most detrimental army positions. The leadership that we see now will definitely take us to the abyss from which the country may never recover.
-
- Member
- Posts: 4285
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ባህላዊ ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ - ወዲ ነጮንም እስርቤት ገደሉት
Wedi NeCho's burial and the Down Down Orommuma showdown in Addis:
Re: ባህላዊ ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ - ወዲ ነጮንም እስርቤት ገደሉት
This guy have no education nor the know how to be the boss of በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የኮምዩኒኬሽንና ኤሌክትሮኒክስ ሳይበር ዋና መምርያ ኃላፊ? Good ridden. TPLF is the cancer of Ethiopia.ከዚያም እስከታሰሩበት ጊዜ ድረስ ደግሞ በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የኮምዩኒኬሽንና ኤሌክትሮኒክስ ሳይበር ዋና መምርያ ኃላፊ ነበሩ።
Re: ባህላዊ ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ - ወዲ ነጮንም እስርቤት ገደሉት
የአጋሜ ባህላዊ ጀነራል ወዲ ነጮን አስር ሺህ ግዜ አስነስተው ቢገድሉት በቂ አይደለም:: over 10k northern command soldiers were killed by the mischieves this guy did. It is a shame that he is burried in Selassie church
-
- Member
- Posts: 4285
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ባህላዊ ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ - ወዲ ነጮንም እስርቤት ገደሉት
That is perfectly the reason why the Necho guy is called " bahilawi general"


Re: ባህላዊ ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዱ - ወዲ ነጮንም እስርቤት ገደሉት
ዕድሜ ጠገብ የሆኑት እማሆይ በደርግ ግዜ ተገደው መሠረተ ትምህርት ወስደው ገና ሳያርፉ ሞት ቀደማቸው፥፥ የቀብራቸው ወቅት ሙሾ አውራጇ የተሰጣቸውን ምስክር ወረቀት ከፍ አድርጋ ለሐዘንተኛው እያሳየች "ዋይ ዋይ ተምሮ ላፈር" እያለች ሙሾውን አወረደችው ነው ነገሩ ::
Joke aside, of course he's got some sort of 'degree', just like any Agame....As degenerates as they are (were), they had been doling out these credentials as candies to anyone who happened to pass by the main entrance of their 'Universities', without one setting foot in the premise, or just purchasing them from third rate third world colleges.
If you hear about his mental prowess from his people, don't get surprised[\b]
[facebook]https://m.facebook.com/story.php?story_ ... 6763611522[/facebook]