.የአብይ አህመድ የኦህዴድ/ብልጽግና መንግስት ላለፉት 4 አመት አገሪቷን ሲመራ ለአገር ያመጣው ነገር ቢኖር፡
– ብልጽግናን ሳይሆን የድህነትና የኑሮ ውድነት ጥግን እና ረሃብን፣
– መደመርንና ሳይሆን መከፋፈልን ፣ ልዩነትንና መቀነስን፣
– የዜጎችን ደህንነት፣ ወጥቶ በሰላም መግባት ሳይሆን የዜጎችን ጭፍጨፋ፣ እልቂት፣ መፈናቀልን፣
– ሰላምንና መረጋጋት ሳይሆን ጦርነትንና ሽብርን፣
– እኩልነትን ሳይሆን ተረኝነት፣ ልዩ ጥቅም በሚል የአንድን ጎሳ የበላይነት ማስፈንን እና በሕወሃት ጊዜ ከነበረው የባሰ ዘረኝነትን፣
– ፍትህን ሳይሆን የዱርዬ ፍትህ አልባ ፣ ህገ አልባ አሰራርን፣
– መልካም አስተዳደርን ሳይሆን የለየለት ሌብነትንና መንግስትዊ ዝርፊያን
– የሰለጠነ ዘመናዊ ፖለቲካን ሳይሆን የዘርና የኃይማኖት አክራሪነትን
– አገርን ማስከበር ሳይሆን አገርን በአለም አቀፍ መድረክ ማዋረድን
– ልማትን ሳይሆን ውድመትን
– አንድነትን ፣ ኢትዮጵያዊነትን ሳይሆን ጎጠኝነትን፣ ጸረ ኢትዮጵያዊነትን
– ዲሞክራሲን ሳይሆን የለየለት አፈናንና አምባገነናዊነትን
https://mereja.com/amharic/v2/702569
Re: አብይ አልቻለበትም ቦታውን ይልቀቅ
I fully agree with the views of ግርማ ካሳ! I have posted a number of times why and how Ethiopia could be transitioned to democracy. 4 years is more than enough for Abiy and he has demonstrated no sign of correcting his mistakes, serious weaknesses such as incompetency. inconsistency, betrayal, treason, warmongering and he has also committed war crime and genocide. Keeping him in power will result in the disintegration of the country and urgent action is required.