Page 1 of 1
Comparison of Tigray's 1849 & 2022 territories | ታሪክ ይነሳ ከተባለ ትግራይ የምትቀበለው እንጂ የምትሰጠው መሬት የለም።
Posted: 26 Apr 2022, 19:53
by sarcasm
የትግራይ ስፋት....ትናንት እና ዛሬ!
ታሪክ ይነሳ ከተባለ ትግራይ የምትቀበለው እንጂ የምትሰጠው መሬት የለም።
https://www.facebook.com/Trust.Hope11/p ... 9955111238
Re: Comparison of Tigray's 1849 & 2022 territories | ታሪክ ይነሳ ከተባለ ትግራይ የምትቀበለው እንጂ የምትሰጠው መሬት የለም።
Posted: 26 Apr 2022, 20:08
by Abere
This may help you better than internet scam, which is full of fakes stuffs.
የወልቃይት ጠገዴ ትግል የሁሉም ኢትዮጵያዊያን ጉዳይ ነው *** “የውርደት በትር” ገጽታ
https://ecadforum.com/Amharic/wp-conten ... pdf?x41237
“ወልቃይት በ1630ዎቹ ዘመና በማን ስር ነበረች?”
“በ16ኛው መቶ አጋማሽ ላይ ያሉ ያታሪክ መዛግብትም የሚናገሩት ተመሳሳይ ነገር ነው: በተለያዩ ወገኖች ተደጋግሞ የሚጠቀሰው
የማኑኤል በሬዳም መጽሓፍ የሚተነትነው ያንኑ ነው: ይሄ መጽሓፍ የተጻፈው በ1634 ሲሆን በወቅቱ የነበረውን የትግራይ ግዛት
በዝርዝር አስቀምጧል: እሱም እንደሌሎቹ መጸህፍት የትግራይ ድንበር ተከዜ እንጂ ተከዜን ተሻግረው ያሉት ወልቃይትና ጠገዴ
ናቸው አይልም: «Tractatus tres historico-geographici (1634): A seventeenth century historical and
geographical account of Tigray, Ethiopia (Aethiopistische Forschungen) 1634»