Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የትግሬ ባንዳ ለሚቀጥለው ክረምት ጦርነት 1 ሚሊዮን አሰልፏል! ለዚህ ጉዳይ አቢይ ስንት ድሮን ይበቃዋል?

Post by Wedi » 22 Apr 2022, 04:49

TPLF has got its own Drones from the West After Abiy Ahmed Allowed direct planes to fly from Sudan to Mekele in the name of food delivery for the Tigray people.

Read this for the details!!

እኛ ማርክሲሰቶች ስለሆንን አሜሪካኖች አይደግፉንም የሚሉ የመንደር ወሬዎች አሉ። ይህ ቅዠጥ ነው። ብዙ ወዳጆች አሉን ስለምንከተለው ፖለቲካ ጉዳይ አይሰጣቸውም። ብዙ ወዳጆች አሉን፤ ብዙ ነገሮች ውስጥ ለውስጥ ለማምጣት እየሞከርን ነው። እነሱ ይህንን የሚያደርጉልን “መለስን ስለሚወዱ እኔን ሰለሚወዱ ወይንም ትግራይን ስለሚወዱ እንዳይመስላችሁ” ፤ የትግራይ አገርነት ፍላጎት በመደገፍ የነሱን ፍላጎት ይጠቅመናል ከሚሉት ጋር በማገናዘብ ሊደግፉን ይንቀሳቀሳሉ። ለምሳሌ ተከብበናል ስንል በድንገት … (?) ብሎ (ድሮን ?) ለማለት “አግኝተናል” ለማለት ይመስላል
https://www.facebook.com/getachew404/po ... 7989154731

Selam/
Senior Member
Posts: 17953
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የትግሬ ባንዳ ለሚቀጥለው ክረምት ጦርነት 1 ሚሊዮን አሰልፏል! ለዚህ ጉዳይ አቢይ ስንት ድሮን ይበቃዋል?

Post by Selam/ » 22 Apr 2022, 08:56

- One million in ‘Genocide’
- One million in Starvation
- 900,000 by Fano I
- One million by Fano II

A human race is going to get extinct in the Horn.


Horus wrote:
22 Apr 2022, 03:22

Abere
Senior Member
Posts: 15502
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የትግሬ ባንዳ ለሚቀጥለው ክረምት ጦርነት 1 ሚሊዮን አሰልፏል! ለዚህ ጉዳይ አቢይ ስንት ድሮን ይበቃዋል?

Post by Abere » 22 Apr 2022, 09:35

ይህ እኮ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነው። ክረምት ለወያኔዎች አመች ወቅት ነው። ትግሬ እርሻ ማረስ ከረሳ ብዙ አመታት ተቆጥሯል። እነርሱ እርሻ ስለማያርሱ እና አዝመራ ስለማይከስቡ ሌላ አካባቢም አብሮ መበጥበጥ አለበት። የትግሬ ወራሪዎች ዕቅድ አይደለም የሚያስደንቀኝ 4 ኪሎ መንግስት ነኝ የሚለው ነው። የወገን ወታደር እና ሚሊሻ አሸንፎ ለመጨረሻ ጊዜ ወደ መቀሌ በመገስገስ ላይ እያለ ተመለስ ቁም ባለህበት ይላል። ይህ እንግድህ ሁለት ሶስት ጊዜ መሆኑ ነው። እራሱን እየጠበቀ ያለውን የወሎ አማራ ፋኖን የማረካችሁትን መሳርያ ትጥቃችሁን ፍትሉኝ ይላል፤ ህዝብ ደግሞ በክረምት የትግሬ ወራሪ ስለሚመጣ እራሳችንን ልንከላከለብት ነው ይላል። በዚህ መካከል ዐብይ አህመድ ወያኔን መቀሌ አስቀምጦ ይመግባል፥ትጥቅ እና ስንቅ ይጭናል። አሁን ትልቁ የኢትዮጵያ በተለይም የአማራ ጥላት ማነው?

Right
Member
Posts: 4868
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የትግሬ ባንዳ ለሚቀጥለው ክረምት ጦርነት 1 ሚሊዮን አሰልፏል! ለዚህ ጉዳይ አቢይ ስንት ድሮን ይበቃዋል?

Post by Right » 22 Apr 2022, 10:39

Well!
There is this Amharic saying: “Negerew, negerew embi kale makers yemekerw”.
The end result of this madness is death and humiliation.

They are lucky that up to this point the war has been mishandled, I think Ethiopians should get rid off EPDRF 1 and 2 all together.

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: የትግሬ ባንዳ ለሚቀጥለው ክረምት ጦርነት 1 ሚሊዮን አሰልፏል! ለዚህ ጉዳይ አቢይ ስንት ድሮን ይበቃዋል?

Post by Sam Ebalalehu » 22 Apr 2022, 11:20

That is nonsense. TPLF has no the power, the morale, and the financial means to wage war against Ethiopia again. There are valid reasons to substantiate this fact. One, the dam has reached to a point it cannot be stopped. Egypt as a result might not be willing to sponsor war within Ethiopia again. Second, the Amhara regions that neighbors Tigray are well prepared for the next invasion. The marathon that TDF displayed will not be repeated. Third, the Tigray sleeper cells who played a big role in sabotaging the people in Amhara regions where they have lived are no longer there to repeat another betrayal. Fourth, the TPLF handlers in Biden administration are finally come to realize TPLF is a regional power, not a national one. Susan Rice and company will not bet in the TPLF behalf confidently.
Fifth, the OLF fighting force which TPLF counts as an ally is in the process of disintegration from within. It is in the process of fighting with the people it claims to liberate.
Sixth, the many smaller ethnic group which TPLF used to instigate civil unrest within Ethiopia like the Agew, Sidama and many more now realize TPLF means a perpetual crises. They know that TPLF and peace cannot be spoken in the same sentence.
Why then the need to write the letter to UN then . As the war in Ukraine goes on, TPLF seemed to have been forgotten. It is a cry for help. Do not forget us please kind of message. Nothing more.

Abere
Senior Member
Posts: 15502
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የትግሬ ባንዳ ለሚቀጥለው ክረምት ጦርነት 1 ሚሊዮን አሰልፏል! ለዚህ ጉዳይ አቢይ ስንት ድሮን ይበቃዋል?

Post by Abere » 22 Apr 2022, 12:15

I tend to disagree with your overall assessment.

1) TPLF still has intact wealth, frenzy supporters around the globe; its crime business is financing lobbyists, big media corporations, UN WFP, NGOs etc. are channeling resources to TPLF under the pretext of hunger, destruction etc. TPLF is collecting its breath, re-organizing after its defeat in Amhara region and Afar. The most effective window for TPLF to re-appear in the battlefield is during Kiremit season, because its worst nightmare Amhara Fano might be busy in the rainy agricultural season, green rainy season spares TPLF from heavy attack.

2) It is true the Amhara region can be a successful check on the TPLF. Had the Amhara Fano not wiped the TPLF rag tags, by now, TPLF would have been at 4 kilo. Unofficially, Amhara Fano is the Defense Force of Ethiopia. Unfortunately, Amhara people are fade up with ENDF and Abiy Ahmed for the Abiy Ahmed government been repeatedly wasted their victory and been working under the table deals with criminal TPLF. Recently, his conspiring ENDF forces attempted to raid Fano head quarter at Woldiya, but stopped after it lost the fight. What does this imply? TPLF now learnt, Abiy Ahmed and ENDF can no more rally Amhara people behind himself when he cries out for help, because he is a repeat liar and a repeat cheater.
3) Egypt is not a significant factor. The Nile agenda is just more of a propaganda stunt to attract citizens attention.
4) There are more Tigray sleeper cells than before. Every day about 20,000 Tigres are migrating into Amhara region, mainly into Kobo, Alamata, Woldiya. TPLF highly infiltrated into Amhara lands and have them ready to strike when the rainy season comes.

5) No, the TPLF handles have not given up yet. They will never ever stop because supporting minority is their best option. What do you think COVID-19 Cesar Tedros Adhanom is doing now? Their handlers too are waiting for the right time. Why have they been talking bad about Amhara and Eritrea? They for sure know these are the only deadly force to crush the TPLF snake head.

6) OLF is highly active and being supplied with modern armaments right from ENDF's head office. OLF's head quarter is in Addis Ababa. Please do not dissuade us. OLF aka Shene means Oromiya special force plus good number of ENDF members.

7) It is not true. The UN and the West have not forgotten TPLF due Ukraine war. They are multitasking, see what Adhanom and other paid lobbyists doing. Who is relaxing? Ethiopians. Why? they are consuming too much lie of Abiy Ahmed and his Wutaf-Neqay.


Sam Ebalalehu wrote:
22 Apr 2022, 11:20
That is nonsense. TPLF has no the power, the morale, and the financial means to wage war against Ethiopia again. There are valid reasons to substantiate this fact. One, the dam has reached to a point it cannot be stopped. Egypt as a result might not be willing to sponsor war within Ethiopia again. Second, the Amhara regions that neighbors Tigray are well prepared for the next invasion. The marathon that TDF displayed will not be repeated. Third, the Tigray sleeper cells who played a big role in sabotaging the people in Amhara regions where they have lived are no longer there to repeat another betrayal. Fourth, the TPLF handlers in Biden administration are finally come to realize TPLF is a regional power, not a national one. Susan Rice and company will not bet in the TPLF behalf confidently.
Fifth, the OLF fighting force which TPLF counts as an ally is in the process of disintegration from within. It is in the process of fighting with the people it claims to liberate.
Sixth, the many smaller ethnic group which TPLF used to instigate civil unrest within Ethiopia like the Agew, Sidama and many more now realize TPLF means a perpetual crises. They know that TPLF and peace cannot be spoken in the same sentence.
Why then the need to write the letter to UN then . As the war in Ukraine goes on, TPLF seemed to have been forgotten. It is a cry for help. Do not forget us please kind of message. Nothing more.

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: የትግሬ ባንዳ ለሚቀጥለው ክረምት ጦርነት 1 ሚሊዮን አሰልፏል! ለዚህ ጉዳይ አቢይ ስንት ድሮን ይበቃዋል?

Post by Sam Ebalalehu » 22 Apr 2022, 12:40

Abere , we see the whole issue differently. That is fine. But I want to make one point clear. The West, particularly US, has no special affinity to TPLF. That is what the TPLF guys want you to believe, but not true.
The US used to believe what was fed by TPLF : TPLF is a formidable force that holds Ethiopia together. When TPLF goes down, so does Ethiopia. Even when the US envoys try to play a mediation between the parties this mind set was evident. But today, it is clear to the West TPLF is a regional power which has no that much influence in the larger Ethiopian politics.
Yes, there are ethnic politics worshippers from other ethnic groups who have wanted TPLF to resurrect, but they are individuals, not society as a whole.
The more we exaggerate the TPLF power, the more Ethiopia will be sidetracked.
Yes, TPLF wishes to do everything in its power to create an Ethiopia in its own image, but the capability of doing it is shrinking everyday.
The only point I have not thought about that you pointed out that I agree with is yes the sleeper cells might have been replaced already. That is a very good point.

Horus
Senior Member+
Posts: 42934
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የትግሬ ባንዳ ለሚቀጥለው ክረምት ጦርነት 1 ሚሊዮን አሰልፏል! ለዚህ ጉዳይ አቢይ ስንት ድሮን ይበቃዋል?

Post by Horus » 22 Apr 2022, 12:51

ሳም እባላለሁና አበረ፡

በጣም ጥሩ ውይይት ነው ። ሳም ያነሳቸው 6 ነጥቦት ትክክል ናቸው ። አበረም ያነሳቸው ነጥቦት ትክክል ናቸው ። ከሳም ጋር የማልስማማው ትህነግ ደብዳቤ የጻፈበት ሞቲቭ አላማ ምንድን ነው የሚለው ነው። ይህ እንግዲህ ለሁለታችንም የትርጓሜና መላምት ነገር ነው እንጂ በውል በደብረጽዮን አንጎል ውስጥ ያለው አላማ ምን እንደ ሆነ አናውቅም።

በእኔ ግምት የትግሬዎቹ ስሌት እንደ ሚከተለው ይመስለኛል ። አንተ ልክ እንዳልከው ብዙዎቹ የዛሬ አመት የነበሩት ጦርነት አሳቻይ ሁኔታዎች አሁን እንደ ሌሏቸው ያውቃሉ ። ስለሆነም አዲስ አበባን ተመልሶ በጦር መያዝ የሚለው ስሌታቸው መክኗል ። አሁን የአላቸው ስሌት ከአቢይ መንግስት ጋር መደራደሪያ ጉልበት (ኒጎሺዬቲንግ ፓወር) የሚመለከት ነው።

ስለሆነም በነሱ ግምት (እስከ ተወሰነ ትክክል ይመስሉኛል) አቢይ በራሱ ስህተቶች ሳቢያ የዛሬ አመት የነበረውን ያክል አገር አቀፍ ድጋፍ እንደ ሌለው ያስባሉ ። ከምዕራብ ጋርም ተመልሶ በመተሳሰሩ ብልጽግና ፓርቲ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ቀውስ ውስጥ በመሆኑ ትግሬዎቹ የቻሉትን ያህል የጦረነት ከበሮ በመምታት በቂ ፍርሃት ባቢይ መንግስት ውስጥም በምዕራብ ስንዴ ለጋሾች ዘንድም ከፍተኛ የሳይኮሎጂ ፍርሃት በመቀስቀስ ካቢይ ጋር መደራደሪያ አቅም እንፈጥራለን የሚል ስሌት ይመስለኛል ።

ልብ በል ድርድሩ ስለ እርዳታና ምግብ ብቻ አይደለም ። ትግሬ አሁን ያለበት ግዙፍ ቅርቃርና ፈተና እንዴ አድርጎ ወደ ኢትዮጵያ ማህበራዊ እስትራክቸር መመለስ እንደ ሚችል ነው ። ለምሳሌ በሚቀጥለው አገር አቀፍ ውይይት ምን ሃሳብ ይዘው ይመጣሉ? ማን ነው የሚወክላቸው? ትግሬ ተገንጥሎ አገር እስካልሆነ ድረስ ከኢትዮጵያ ተመልሶ እንዴት በሰላም እንደ ሚዋሃድ ግዙፍ ችግር አለበት ። ስለሆነም ይህ ማስፈራሪያ መደራደሪያ ታክቲክ ይመስለኛል።

እዚህ ላይ ነው የአበረ ሃሳብም ትክክል የሚሆነው፤ ትግሬዎቹ አዲስ አበባን በጦር መያዝ አይችሉም ነገር ግን ባገር ውስጥም ባለም ላይም ሁከትና ቀውስ በመፍጠር የአቢይ መንግስትን ውጥረትና አጣብቂኝ ውስጥ የማቆየት ሪሶርስ አላቸው ። ማለትም ዲስራፕቲቭ ካፓሲቲ አላቸው ። አቢይ አህመድ መንግስቱን ከጎሳ ቆሻሻ ንትርክ አላቆ ጽኑ የኢትዮጵያዊያን አንድነት መፍጠር ስላልፈለገ ትግሬዎቹ በዚያ ክፍተት ዝሆን ሊያስገቡበት መሞከራቸው የሚጠበቅ ነው ።

ይህም ሆነ ያ ለአማራና አፋር ሕዝብ ይህ ተራ ውይይት አይደለም። በውነት የክረምት ወረራ እንደ ሚኖር በማመን ራሳቸውን ማደራጀት አለባቸው ። አሁንም በድጋሚ በትግሬ ኩታራ ከተወረሩ ጥፋቱ የነሱ ነው የሚሆነው ።

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: የትግሬ ባንዳ ለሚቀጥለው ክረምት ጦርነት 1 ሚሊዮን አሰልፏል! ለዚህ ጉዳይ አቢይ ስንት ድሮን ይበቃዋል?

Post by Za-Ilmaknun » 22 Apr 2022, 14:45

Abiy is more concerned about how to destroy Fano than fighting to save the country from the impending TPLF invasion. All indications are that TPLF will be going for the second invasion in the coming few months, if not weeks. TPLF has been supplied with enough armaments including probably with drones and anti-drones. The military, as has been demonstrated in the first go, could be sabotaged from within and by the lack of decisiveness by the commander in chief. It pains me to see the unnecessary loss of soldiers lives because of shortsighted political mischiefs.

The PM is at a cross road. He has amply demonstrated, by his deeds, that he is more focused on building Oromo hegemony than advocating for strong united Ethiopia that respects individual rights. As such, he prefers the comradeship of TPLF than working with Ethiopia centered political groups. The recent frequent "trainings" of the Military officers and PP cadres and the saber-rattling today show that he is sensing the shifting ground under his feet.

The Afars are still battling against the TPLF invasion with no support from the Military. The same is expected to happen in Amhara Region soon. The problem is , Amhara is hand-tied by the feds not to train enough Liyu and those who are already in the service are being demoralized and subjected to intense scrutiny. One only needs to recall why General Tefera and five other Generals and Liyu officers were unceremoniously discharged just a few weeks after TPLF retreated back to MeQelle.

My fear is Abiy may order the Military to go hard on Fano and create an opportunity for TPLF to advance to Menilik Palace with no much of a resistance. That will herald the era of civil war the magnitude of which is never seen before. The hate that TPLF has for the Amhara people have gotten TPLF and Tigre people where they are at now, and same hate driven action by the PM and his ethnic base will definitely yield a repeat of a result that has proven itself in the last two short years. :|

Tiago
Member
Posts: 3362
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: የትግሬ ባንዳ ለሚቀጥለው ክረምት ጦርነት 1 ሚሊዮን አሰልፏል! ለዚህ ጉዳይ አቢይ ስንት ድሮን ይበቃዋል?

Post by Tiago » 22 Apr 2022, 15:23

The PM is at a crossroad. He has amply demonstrated, by his deeds, that he is more focused on building Oromo hegemony than advocating for a strong united Ethiopia that respects individual rights. As such, he prefers the comradeship of TPLF to work with Ethiopia-centered political groups. The recent frequent "training" of the Military officers and PP cadres and the saber-rattling today shows that he is sensing the shifting ground under his feet.


spot on. To frame FANO as a threat is his biggest miscalculation .clearly, he has no intention of finishing TPLF and bringing peace to the whole country.

Abere
Senior Member
Posts: 15502
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የትግሬ ባንዳ ለሚቀጥለው ክረምት ጦርነት 1 ሚሊዮን አሰልፏል! ለዚህ ጉዳይ አቢይ ስንት ድሮን ይበቃዋል?

Post by Abere » 22 Apr 2022, 15:53

ሆረስ፤

ትህነግ-ወያኔ በመጪው የክረምት ወቅት ሰፊ ጦርነት ይከፍታል ወይ ለሚለው ይህ ሊሆን የሚችል ጉዳይ ነው። It is not a probablity, it is in fact a real possiblity. አሁንም እኮ ቢሆን ወያኔ ጦርነት አላቆመችም፤ጦርነት ያቆመው መንግስት ብቻ ነው። ወያኔ በአፋር፤ በራያ፤ ሁመራ-ወልቃይ ግንባር ለማጥቃት አርፋ አታውቅም። ገና የአማራ መሬትች የሁንት ራያ ኮረም አላማጣ ዋጃ እንድሁም የአፋር ወረዳዎችን እና አንድ አንድ ወጣ ገብ ቀበሌዎችን በጎንደር በኩል ይዛ የአካባቢውን ገበሬ እርሻ በሬ እያረደች አየባልች ነው ያለው። ክረምት ወቅት ሰፊ የማጥቃት እንቅስቃሴ የምታደርግበት ነው የሚሆነው። ይኸ ለአንቶንዮ ጉቴረዝ የጻፈችው ወረቀት ከጉራ ዐብይ አህመድን ከማስፈራራት ውጭ ምንም የሚጨምረው ነገር የለም። ትልቁ ጉዳይ በእኛ በኩል ምን ያህል ዝግጁነን የሚለው ነው። ህዝብ በተለይ አምና ሰለባ የሆነው የአማራ አካባቢ በከፍተኛ ተጠንቀቅ እየጠበቃት ብቻ ሳይሆን አሁን አልፎ ወያኔ ቀድሞ ለማጥቃት ይፈልጋል። ነጻ መሬት ገብቶ በመያዝ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ብቻ እስረኛ ማድረግ። ይሁን እንጅ የመንግስት መከላከያ ከኋላ በመሆን የአማራ ሃይልን በማሸማቀቅ እንድሁም ከወያኔ የማረኳቸውን ከባድ መሳርያዎች በመሰብሰብ ላይ ነው። ይህ ብቻ አይደለም ፋኖን ሙሉ ትጥቅ የማስፈታት መመርያ ተላልፏል ይባላል - በቅርቡ በመከላካያ (ኦሮሙማዎች ናቸው ይባላል - አፈግፍግ ተብሎ የሚታወቀው ጀኔራል) እና ፋኖ መካከል ከፍተኛ ውጊያ ነበር ሰሜን ወሎ ውስጥ። መንግስት ከልቡ ይህን ጦርነት በአሻናፊነት እንድንወጣ እና አገራችን ሰላም እንድታሰፍን ከፈለገ ለፋኖ ድጋፍ ማድረግ ከባድ መሳርያ እንድታጠቅ እና ከመከላከያ ጋር እንድ ቀናጅ ማድረግ አለበት። የመከላከያ አሰላለፍ ይሁን ትዕዛዝ ግምገማ እና ምንጠራ ያስፈልገዋል። ያካልሆነ ለአማራ ህዝብ ከሁለት ጥላት ጋር መታገል ነው የሚሆነው። ከፊት ወያኔ ከሗላ መከካከያ።

Horus wrote:
22 Apr 2022, 12:51
ሳም እባላለሁና አበረ፡

በጣም ጥሩ ውይይት ነው ። ሳም ያነሳቸው 6 ነጥቦት ትክክል ናቸው ። አበረም ያነሳቸው ነጥቦት ትክክል ናቸው ። ከሳም ጋር የማልስማማው ትህነግ ደብዳቤ የጻፈበት ሞቲቭ አላማ ምንድን ነው የሚለው ነው። ይህ እንግዲህ ለሁለታችንም የትርጓሜና መላምት ነገር ነው እንጂ በውል በደብረጽዮን አንጎል ውስጥ ያለው አላማ ምን እንደ ሆነ አናውቅም።

በእኔ ግምት የትግሬዎቹ ስሌት እንደ ሚከተለው ይመስለኛል ። አንተ ልክ እንዳልከው ብዙዎቹ የዛሬ አመት የነበሩት ጦርነት አሳቻይ ሁኔታዎች አሁን እንደ ሌሏቸው ያውቃሉ ። ስለሆነም አዲስ አበባን ተመልሶ በጦር መያዝ የሚለው ስሌታቸው መክኗል ። አሁን የአላቸው ስሌት ከአቢይ መንግስት ጋር መደራደሪያ ጉልበት (ኒጎሺዬቲንግ ፓወር) የሚመለከት ነው።

ስለሆነም በነሱ ግምት (እስከ ተወሰነ ትክክል ይመስሉኛል) አቢይ በራሱ ስህተቶች ሳቢያ የዛሬ አመት የነበረውን ያክል አገር አቀፍ ድጋፍ እንደ ሌለው ያስባሉ ። ከምዕራብ ጋርም ተመልሶ በመተሳሰሩ ብልጽግና ፓርቲ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ቀውስ ውስጥ በመሆኑ ትግሬዎቹ የቻሉትን ያህል የጦረነት ከበሮ በመምታት በቂ ፍርሃት ባቢይ መንግስት ውስጥም በምዕራብ ስንዴ ለጋሾች ዘንድም ከፍተኛ የሳይኮሎጂ ፍርሃት በመቀስቀስ ካቢይ ጋር መደራደሪያ አቅም እንፈጥራለን የሚል ስሌት ይመስለኛል ።

ልብ በል ድርድሩ ስለ እርዳታና ምግብ ብቻ አይደለም ። ትግሬ አሁን ያለበት ግዙፍ ቅርቃርና ፈተና እንዴ አድርጎ ወደ ኢትዮጵያ ማህበራዊ እስትራክቸር መመለስ እንደ ሚችል ነው ። ለምሳሌ በሚቀጥለው አገር አቀፍ ውይይት ምን ሃሳብ ይዘው ይመጣሉ? ማን ነው የሚወክላቸው? ትግሬ ተገንጥሎ አገር እስካልሆነ ድረስ ከኢትዮጵያ ተመልሶ እንዴት በሰላም እንደ ሚዋሃድ ግዙፍ ችግር አለበት ። ስለሆነም ይህ ማስፈራሪያ መደራደሪያ ታክቲክ ይመስለኛል።

እዚህ ላይ ነው የአበረ ሃሳብም ትክክል የሚሆነው፤ ትግሬዎቹ አዲስ አበባን በጦር መያዝ አይችሉም ነገር ግን ባገር ውስጥም ባለም ላይም ሁከትና ቀውስ በመፍጠር የአቢይ መንግስትን ውጥረትና አጣብቂኝ ውስጥ የማቆየት ሪሶርስ አላቸው ። ማለትም ዲስራፕቲቭ ካፓሲቲ አላቸው ። አቢይ አህመድ መንግስቱን ከጎሳ ቆሻሻ ንትርክ አላቆ ጽኑ የኢትዮጵያዊያን አንድነት መፍጠር ስላልፈለገ ትግሬዎቹ በዚያ ክፍተት ዝሆን ሊያስገቡበት መሞከራቸው የሚጠበቅ ነው ።

ይህም ሆነ ያ ለአማራና አፋር ሕዝብ ይህ ተራ ውይይት አይደለም። በውነት የክረምት ወረራ እንደ ሚኖር በማመን ራሳቸውን ማደራጀት አለባቸው ። አሁንም በድጋሚ በትግሬ ኩታራ ከተወረሩ ጥፋቱ የነሱ ነው የሚሆነው ።

Post Reply