Page 1 of 1

Eritrea boycotted the Forum of East Africa Military Information Association meeting in Addis Ababa

Posted: 17 Apr 2022, 09:35
by sarcasm
የምስራቅ አፍሪካ ወታደራዊ መረጃ ተቋማት በጋራ ለመሥራት ተስማሙ
********************
(ኢ ፕ ድ)
የምስራቅ አፍሪካ ወታደራዊ መረጃ ተቋማት በጋራ በድንበር፣ በሳይበር፣ በማህበራዊ ሚዲያ ዙርያ፣ በማህበራዊ ጉዳዮች፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በወጣቶችና ሥራ አጥነት በሌሎችም ጉዳዮች ለመሥራት ተስማምተዋል።

አሸባሪዎችንና ፀረ ሠላም ኃይሎችን በጋራ ለመከላከል የሚያስችል ሰነድም ተፈራርመዋል።

በቀጠናው ፀጥታና ደህንነት ጉዳዮች ዙርያ ሲመከሩ የቆዩት የምስራቅ አፍሪካ ወታደራዊ መረጃ ተቋማት ኢትዮጵያ ለፎረሙ መሳካት ላደረገችው አሰተዋጾኦ አመስግነዋል።
የምክክር መድረኩ ከደህንነት ጉዳዮች ባለፈ በዘርፉ የልምድ ልውውጥን ያካተተ ሲሆን የመከላከያ ዋና መሥሪያ ቤትን፣ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነትን እና የኢትዮጵያ አርተፊሻል ኢንተሊጀንስ ኢንስቲትዩት መስሪያቤቶችን ጎብኝተዋል።

ኢትዮጵያን ጨምሮ ጁቡቲ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ታንዚያና፣ ኡጋንዳ በመድረኩ መሳተፋቸውን ከመከላከያ ሠራዊት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የምስራቅ አፍሪካ የመከላከያ ወታደራዊ መረጃ መድረክ በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ የተካሄደ ሲሆን ቀጣዩን የምክክር መድረክ ኡጋንዳ እንደምታዘጋጅ ተጠቁሟል።




Please wait, video is loading...

Re: Eritrea boycotted the Forum of East Africa Military Information Association meeting in Addis Ababa

Posted: 17 Apr 2022, 09:52
by AbyssiniaLady
And what is the problem, Eritrea is free and independent country.

Re: Eritrea boycotted the Forum of East Africa Military Information Association meeting in Addis Ababa

Posted: 17 Apr 2022, 09:57
by Digital Weyane
አሸባሪው የወያኔ ቡድንን በጋራ ለማጥቃትና ለመከላከል የሚያስችል ሰነድ ሲፈረም ለምን ኤርትራ አልተገኘችም እያለ የሚጠይቅ የወያኔ ካድሬ አያሳዝናችሁም? :roll: :roll:

Re: Eritrea boycotted the Forum of East Africa Military Information Association meeting in Addis Ababa

Posted: 17 Apr 2022, 10:31
by Zmeselo
:lol:



Re: Eritrea boycotted the Forum of East Africa Military Information Association meeting in Addis Ababa

Posted: 17 Apr 2022, 10:47
by Ejersa
sarcasm is a virus of ER which needs to be cleaned by antivirus! What makes me laugh is his idiotic comments plus the title of his post and the context. I am sure this copy and paste virus is a pensioner suffering from old age syndrome.
sarcasm wrote:
17 Apr 2022, 09:35

Re: Eritrea boycotted the Forum of East Africa Military Information Association meeting in Addis Ababa

Posted: 18 Apr 2022, 09:40
by sarcasm
Can Ethiopia use the East African military alliance to force Eritrean army vacate Ethiopian territories?



Re: Eritrea boycotted the Forum of East Africa Military Information Association meeting in Addis Ababa

Posted: 22 Jun 2022, 07:31
by sarcasm