Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

አሁን ከታሪክ እንደምንሰማው የ1960ዎቹ መሬት ለአራሹ እርምጃ በኢትዮጵያ ላይ ክፉ ጠባሳ ጥሎ አልፏል?

Poll ended at 01 May 2022, 14:21

ሀ) አዎን፥ መሬት እንድ በጣጠስ እና ሰፋፊ ይዞታዎች በግለሰብ በእንዳይያዝ ለዘመናዊ ልማት እንዳይውል የማይስተከከል ችግር ፈጥሯል።
0
No votes
ለ) አልፈጠረም። ግለሰቦች በነፍሰ-ወከፍ መሬት እንድያገኙ ዕድል ፈጥሯል
2
40%
ሐ) አዎን፥ ወቅቱን ያልጠበቀ ለውጥ ብቻ ሳይሆን። በፍጹም መደረግ የሌለበትን የባለቤትነት ንጥቂያ ነው። ከዜጎች ይዞታ ወደ ሹማምንት የመጨቆኛ መሳርያ ተዛውሯል።
0
No votes
መ) አልፈጠረም። ከዚህ በፊት ግብርና የማያውቁ የግብርና ሙያ እንድቀስሙ ረድቷል። ስራ አጥነት ቀንሷል።
1
20%
ሠ) ለ እና መ።
1
20%
ረ) ሀ እና ሐ።
1
20%
 
Total votes: 5

Abere
Senior Member
Posts: 15496
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

አሁን ከታሪክ እንደምንሰማው የ1960ዎቹ መሬት ለአራሹ እርምጃ በኢትዮጵያ ላይ ክፉ ጠባሳ ጥሎ አልፏል?

Post by Abere » 15 Apr 2022, 14:21

ሀ) አዎን፥ መሬት እንድ በጣጠስ እና ሰፋፊ ይዞታዎች በግለሰብ በእንዳይያዝ ለዘመናዊ ልማት እንዳይውል የማይስተከከል ችግር ፈጥሯል።
ለ) አልፈጠረም። ግለሰቦች በነፍሰ-ወከፍ መሬት እንድያገኙ ዕድል ፈጥሯል
ሐ) አዎን፥ ወቅቱን ያልጠበቀ ለውጥ ብቻ ሳይሆን። በፍጹም መደረግ የሌለበትን የባለቤትነት ንጥቂያ ነው። ከዜጎች ይዞታ ወደ ሹማምንት የመጨቆኛ መሳርያ ተዛውሯል።
መ) አልፈጠረም። ከዚህ በፊት ግብርና የማያውቁ የግብርና ሙያ እንድቀስሙ ረድቷል። ስራ አጥነት ቀንሷል።
ሠ) ለ እና መ።
ረ) ሀ እና ሐ።