ሀ) አዎን ፤ ያስፈልጋል። ሰሜን ትግራይ እና እንደርታ በማለት
ለ) አያስፈልግም
Re: ትግራይን ለመልካም አስተዳደር እና ቀልጣፋ ኢኮኖሚ ዕድገት አመች ለማድረግ ለሁለት ክልል መክፈል ያስፈልጋል?
እስከ አሁን በተሰበሰበው መረጃ መሰረት የትግራይ ክፍለ ሀገር ለሁለት መከፈል እንዳለበት ይደመድማል። ከቅርብ ጊዜ ወድህ በርካታ የእንደርታ፥የኩናም እና ኢሮብ ተወለጆች ለመንግስት እያቀረቡ ያላ ጥያቄ ሁኗል። እነኝህ ቡድኖች እንደሚገልጹት ህዝባቸው በአድዋ፥ሽሬ እና አክሱም ትግርኛ ተናጋሪዎች እየተበዘበዙ ፥ የፓለቲካ እና ኢኮኖሚ መድሎ እና መገለል ሰለባዎች ሁነዋል። እንደ እነርሱ አገላለጽ የመቀሌ ከተማ መሬት፤ሃብት እና አመራር ከሌላ አካባቢ በመጡ ትግሬዎች የተያዘ ሲሆን የአካባቢው ተወላጆች ለታጋይነት ካልሆነ ለሌላ ዕድል አይፈለጉም። የአድዋ፥አክሱም እና ሽሬ ተወላጆች ለስላጣን እና ሃብት ሲመረጡ የእንደርታ፥ኩናማ እና ኢሮብ ተወላጆች ግን ለሞት እና ለእስራት ይመረጣሉ። ሌላው አንዳንዶች እንደሚገልጹት ትግራይ ውስጥ አድስ በመጨቆን ላይ ያለ የህዝብ ስብጥር ይገኛል - ይህም ከመሃል አገር በየመንግስታቱ ዘመን በውትድርና ሂደው ከትግራይ እናቶች የተወለዱ የህብረተሰብ ክፍል ሲሆን ይህ ህዝብ ከፍተኛ ድርሻ ያለው እንደ ሆነ ይገመታል።
የትግራይ ክፍለ ሀገርን የውስጥ ችግር ውጫዊ ለማድረግ የወያኔ ወይም የሰሜን ትግራይ ቡድን የማያቆም ጥረት ስለሚያደርግ መላ ኢትዮጵያ ይሁን የእንደርታን እና ሌሎችን ነጻ ለማውጣት ትግራይን ሁለት ክልል መክፈል መልካም ስልት ሊሆን ይችላል።
የትግራይ ክፍለ ሀገርን የውስጥ ችግር ውጫዊ ለማድረግ የወያኔ ወይም የሰሜን ትግራይ ቡድን የማያቆም ጥረት ስለሚያደርግ መላ ኢትዮጵያ ይሁን የእንደርታን እና ሌሎችን ነጻ ለማውጣት ትግራይን ሁለት ክልል መክፈል መልካም ስልት ሊሆን ይችላል።