Page 1 of 1

Apparently, the reported pause on S3199 & H.R.6600 was: 1, disinformation 2, lobbyist fees, and 3,wishful thinking

Posted: 06 Apr 2022, 19:41
by sarcasm
Sounds like the reported pause on the #Ethiopia sanctions legislation was maybe 1 part disinformation, 2 parts lobbyist fees, 3 parts wishful thinking 🤔



"The horrific accounts in today's report of widespread atrocities in Western #Tigray reflect, once again, the importance of the #Ethiopia bill, #S3199, that passed out of our committee last week w/ overwhelming bipartisan support & is proceeding through regular legislative order."

Senate Foreign Relations Committee Ranking Member
@SenateForeign

የአሜሪካ ኮንግረስ በኢትዮጵያ ላይ ያዘጋጃቸውን ረቂቅ ህጎች ከመፅደቅ አዘገየ


አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “HR6600” እና “S3199” ረቂቅ ሕጎች እንዲዘገዩ የሚያስችል ስምምነት ላይ መደረሱ ተገልጿል፡፡
የአሜሪካ ኮንግረስ በኢትዮጵያ ላይ ያቀረባቸው የማዕቀብ ረቂቅ ሕጎች ሳይጸድቁ እንዲዘገዩ መወሰኑን ዘ አፍሪካ ሪፖርት ዘግቧል።

በዚህ ዓመት በፈረንጆቹ መጋቢት 29 የአሜሪካ የውጭ ጉዳዮች ኮሚቴ ምክር ቤት “በኢትዮጵያ ሠላምና ዴሞክራሲን ለማረጋገጥ” በሚል ሕግ አርቅቆ ነበር፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ የማዕቀቡ ሃሳብ የተነሳው ባለፈው ዓመት ሕዳር ወር ላይ ሲሆን የአሜሪካ ዴሞክራት እና ሪፐብሊካን ፓርቲዎች ለውይይት በተሰበሰቡበት ወቅት ነው፡፡