Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
free-tembien
- Member
- Posts: 1702
- Joined: 02 Jul 2015, 20:56
Post
by free-tembien » 06 Apr 2022, 20:48

ok that was funny

his belly is still untouched

hopefully now he’s free he starts to hit the gym
but you forgot to login with eden username

remember sarcasm is for daily crying
-
Ethoash
- Senior Member+
- Posts: 26144
- Joined: 20 Apr 2013, 20:24
Post
by Ethoash » 07 Apr 2022, 09:37
አቶ ታምታታ ሰገራ ፥
አማራናይዝድ ሆኖዋል ታድያ የአማራ ምግብ ሽሮና እንጀራ ነው። በነፃ ሳይስራ ሽሮ እንድጎርፍ ይበላል ሆዱን በመቀንት አስሮ ። አንተ አማራ ካልሆንክ ሽሮ ስላማይስማማህ ትቀጥናለህ ። ለምስሌ ኦሮሞዎቹ ስጋ ነው የለመዱት ስጋ ጠፍቶ ሽሮ ሲበሉ ይከሳሉ።
አንዴ መለስ ሰለ ብርቱካን ሚደቅሳ ተጠይቆ ። መለስ እየሳቀ እስር ቤት ሳይመቻት አይቀርም እኔ ሳያት ትንሽ ወፈር ብላለች ብሎ አላግጦ ነበር። አሁንማ ወይዘሪት ብር፡በታንኳ ሚደቅሳ አባብጣ ጥቁር አሜሪካኖች አሮጊቶችን ተመስላለች ። አግሩዋ ወፍረቱዋን መሽከም አቅቶት ተንሻፎዋል። በጣም የሚገርመኝ ደግሞ ወይዘሪት በሉኝ ስትል ነው ግባንግብ ልጅ ወልዳ።
ይሆነው ታሪኩ እኔ እንደውም እነዚህ ቦርጫም የባለግዜው አብታሞች እስር ቤት እየገቡ እንዲከሱ ጥሩ ቢዝነስ መጀመር ፈልጌያለሁ። በስድስት ወር ሽንቀጥ ብለው ይወጣሉ ። ችግሩ ግን አቶ ሜጫ ተመልሳ የምትወፍር ይመስለኛል ፣ አሁንም መብላት የጀመረ ይመስላል ወፈርፈር እያለ ነው። የሚመክረው ቢያገኝ ምግቡን ቢቆጣጠርና ቀጥነቱን ቢጠብቅ ጥሩ ይመሰኛል በጣም ያምርበታል እሁን ያለበት ሁኔታ።
ትግሬዎች ያው ከድሮ ቀጠን ያሉ ናቸው ። ምንም አይወፍሩም ስለዚህ ጉቦ በቢሊዬን ወጠው ጭጭ ነው። አማራውና ኦሮሞው ግን ትንሽ ስልጣን ስጠው የቀበሌ ሊቀመበር አርገው በወሩ ባብረቅረቅ ይጀምራል ያስታውቅበታል ጉቦ መብላቱ። የኦሮሞ መሪ ማነው ስሙ አብዲሳ ሽመልስ ቦርጩ ለከት የለውም ወፍሮ ጠብደል ሙክት ይመስላል። ይታስብበት እላለሁ። መቼም እስፖርት አይስሩ ነገር እስፖርት ስሩ አልላቸው ። ታድያ ያን ሁሉ ገንዘብ ይዘው ጤንነታቸው ከተናጋ ምኑን በሉት ሳይበሉት ይሞታሉ ስለዚህ ጥንቅቅ ነው።