Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13073
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 05 Apr 2022, 22:01
-
Ethoash
- Senior Member+
- Posts: 26144
- Joined: 20 Apr 2013, 20:24
Post
by Ethoash » 07 Apr 2022, 09:15
Thomas H wrote: ↑05 Apr 2022, 22:01
Amazing: ከ4 ዓመት በፊት በጨለማው የኢሕአዴግ ጊዜ የምግብ ዋጋ
Before
After

-
Educator
- Member
- Posts: 2370
- Joined: 03 Jun 2021, 00:14
Post
by Educator » 07 Apr 2022, 15:37
No way. This manu was at least 25 years old.
-
Abere
- Senior Member
- Posts: 15496
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Post
by Abere » 07 Apr 2022, 16:20
ወይ ጉድ! በግርማዊነትዎ ጊዜ በ50 ሣንቲም ምሳ ይበላ ነበር ሲባል እንሰማ ነበር።
አሥር ሳንቲም ያለው - አይባልም ድሃ፥
አምስቷን ለቡና - አምስቷን ለውሃ። ይል ነበር አሉ ገበሬው ደግሞ።
ስንት የጥጋብ ዘመን ያሳለፈ ህዝብ ዛሬ ከቆሻሻ ገንዳ ከውሻ ጋር እየተካፈለ እና ትሩ እየበላ ይኖራል። ይህም ጎመን በጤና ተብሎ መለስ ዜናዊ ሲሞት የጎዳና ተዳዳሪዎች ላበላችሁ ላጠጣችሁ ጌታ ለቅሶ ድረሱ ተብለው ነበር ይባላል። 7ኛው ኦሮሙማ ደግሞ ሙዝ ብሉበት እያላቸው ነው ይባላል - አትክልት ተራ ጎራ በሉ ማለቱ ይመስለኛል።
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13073
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 07 Apr 2022, 22:20
This receipt is from yesterday
