Page 1 of 1

Addis Ababa city meets its tax collecting goals by 116% and honors faithful tax payers

Posted: 28 Mar 2022, 09:37
by temari


Re: Addis Ababa city meets its tax collecting goals by 116% and honors faithful tax payers

Posted: 28 Mar 2022, 11:46
by ZEMEN
temari wrote:
28 Mar 2022, 09:37

It is sad when you have to reward for people who pay their own tax. This shows you how the system is no system and equally the absence of the rule of law and the negligence of the citizens to their own government.

Re: Addis Ababa city meets its tax collecting goals by 116% and honors faithful tax payers

Posted: 04 Apr 2022, 17:35
by Ethoash
አሜሪካ አገር ታክስ የምትከፍለው አንዳንዴም ለራስ ህ ነው።፣ ለምን ብትል ስትሽመግል ጡረታ ስትውጣ እኔ የአሜሪካንን አላውቅም ግን ሌላው የስለጠነ አገር የጦረታ ገንዘብ ለሁሉም ይስጣል ግን አንተ ብዙ ታክስ ከከፈልክ ድግሞ ዶገስ ያል ገንዘብ ይስጡሀል ስለዚህ በጡረታህ ዘመን ተዝናንተህ መኖር ትችላለህ ማለት ነው። ሌላም ብዙ ብዙ ጥቅም አለው። የኢትዬዽያ ግን ዝም ብለህ ታክስ ክፈል ነው። ኪሳራ ሲደርስብ ህ እንኩዋን ባንክራፕሲ ማለት አትችልም መጥተው ነው ያለ የሌለህ ንብረት ወስደው መንገድ ዳር የሚጥሉ። እኔ ስለታክስ ብዙም እውቅት የለኝ የሚያውቁ ትንሽ ቢሉን ደስ ይለኛል። እድሜያችንን ሁሉ ታክስ ከፍለን በነፃ የማንወጣበት መንገድ ቢኖር እስቲ የሚያውቅ ስው ይንገርን።