Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15495
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ዝንጀሮ ያረመው ጤፍ፤ቄሮ ያረመው ማትሪክ --- ጤፉ ከማሳ ተማሪውም ከትምህርት ማዕድ ይጠፋሉ።

Post by Abere » 21 Mar 2022, 20:37

ዝንጀሮ ያረመው ጤፍ፤ቄሮ ያረመው ማትሪክ --- ጤፉ ከማሳ ተማሪውም ከትምህርት ማዕድ ይጠፋሉ።

አንድኛው ሄዶ ሌላው ደናቁርት ተረኛ ሲመጣ ለጆሯችን የዘገነነን አሮጌው ጉድ ሂዶ ሌላ ጉድ ይመጣል። በወያኔ ዘመን አንድ የሚገርም ጉድ ነበር። ይህም በጥብቅ የሚተረጎመው በአማራ ክልል ብቻ ነው ብል ስህተት አይመስለኝ። እንድህ ነው - አንድ ተማሪ 8ኛ ክፍል ከወደቀ ወይም ከወደቀች ድጋሜ ትምህርት ቤት መግባት አይችልም ወይም አይችልም። በወጥታ ወንዱም እንደ አባቱ እርፍ ይጨብጣል ሴቷም ያለ እድሜ ጋብቻ እጣዋ ነው። ይህ ቅዱስ ያሬድ 7 ጊዜ ወድቆ በ8ኛው ያለፈውን ታሪክ ያቃረናል። 1 ጊዜ የወደቅ ደደን ከተባለ 7 ጊዜ የወደቀ ምን ሊባል ነው። የሚገርመው ደግሞ የኦሮሙማው ነው። ይኸኛው ደግሞ የጉድ ነገር በከፍተኛ ማዕረግ ኮሌጅ ያለፉትን እየመረጠ ይጥላል ። ፈተናው የታረመው በቄሮ ነው ማለት ነው - ይኸ ደግሞ ዝንጀሮን አምኖ የጤፍ አረም ተቀመጥልኝ ማለት ነው። አይ ኢትዮጵያ

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ዝንጀሮ ያረመው ጤፍ፤ቄሮ ያረመው ማትሪክ --- ጤፉ ከማሳ ተማሪውም ከትምህርት ማዕድ ይጠፋሉ።

Post by sun » 21 Mar 2022, 20:47

Abere wrote:
21 Mar 2022, 20:37
ዝንጀሮ ያረመው ጤፍ፤ቄሮ ያረመው ማትሪክ --- ጤፉ ከማሳ ተማሪውም ከትምህርት ማዕድ ይጠፋሉ።

አንድኛው ሄዶ ሌላው ደናቁርት ተረኛ ሲመጣ ለጆሯችን የዘገነነን አሮጌው ጉድ ሂዶ ሌላ ጉድ ይመጣል። በወያኔ ዘመን አንድ የሚገርም ጉድ ነበር። ይህም በጥብቅ የሚተረጎመው በአማራ ክልል ብቻ ነው ብል ስህተት አይመስለኝ። እንድህ ነው - አንድ ተማሪ 8ኛ ክፍል ከወደቀ ወይም ከወደቀች ድጋሜ ትምህርት ቤት መግባት አይችልም ወይም አይችልም። በወጥታ ወንዱም እንደ አባቱ እርፍ ይጨብጣል ሴቷም ያለ እድሜ ጋብቻ እጣዋ ነው። ይህ ቅዱስ ያሬድ 7 ጊዜ ወድቆ በ8ኛው ያለፈውን ታሪክ ያቃረናል። 1 ጊዜ የወደቅ ደደን ከተባለ 7 ጊዜ የወደቀ ምን ሊባል ነው። የሚገርመው ደግሞ የኦሮሙማው ነው። ይኸኛው ደግሞ የጉድ ነገር በከፍተኛ ማዕረግ ኮሌጅ ያለፉትን እየመረጠ ይጥላል ። ፈተናው የታረመው በቄሮ ነው ማለት ነው - ይኸ ደግሞ ዝንጀሮን አምኖ የጤፍ አረም ተቀመጥልኝ ማለት ነው። አይ ኢትዮጵያ

Abere the mad bere,
Keep ranting and keep dancing to entertain us!



Abere
Senior Member
Posts: 15495
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ዝንጀሮ ያረመው ጤፍ፤ቄሮ ያረመው ማትሪክ --- ጤፉ ከማሳ ተማሪውም ከትምህርት ማዕድ ይጠፋሉ።

Post by Abere » 22 Mar 2022, 08:44

S...un ኦሮሙማ ቄሮ :mrgreen:
sun wrote:
21 Mar 2022, 20:47
ቄሮ ኦሮሙማ ፈተና አረሞ ጨርሶ ሲዝናና :lol:


Post Reply