Page 1 of 1

"ከወንድሜ ፕሬዝዳንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ጋር በሁለቱ አገራት ሁለትዮሽ ግንኙነት እና በአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል። LOADING . . .

Posted: 19 Mar 2022, 21:17
by sarcasm
ከሶስት ዓመት በኋላ ደግሞ፣

"ከወንድሜ ፕሬዝዳንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ጋር በሁለቱ አገራት ሁለትዮሽ ግንኙነት እና በአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል። በሁለቱ እህትማማች አገሮች መካከል ያለው ታሪካዊ የዳበረ ግንኙነት ለቀጣይ ትብብር ጠንካራ መሰረት የጣለ ነው ።

ኢትዮጵያ በደምና አጥንታችን ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!

ኢትዮጵያን ፈጣሪ ይባርክ!

ዐብይ አህመድ አሊ (ፕሬዝዳንት)
መስከረም/2017 ዓ.ም.
Please wait, video is loading...

Re: "ከወንድሜ ፕሬዝዳንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ጋር በሁለቱ አገራት ሁለትዮሽ ግንኙነት እና በአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል። LOADING . . .

Posted: 19 Mar 2022, 21:43
by Abdisa

It's funny to see the terrorist agame giving their outrageous lies a white face and name hoping to make it believable. If that's not a sign of inferiority complex, I don't know what is.
:lol: :lol: :lol: :lol: